"ለሆነው ነገር እውቅና ብቻ ሳይሆን ዋጋ መስጠትም አስፈላጊ ነው" - የቬኔዙዌላ አምባሳደር የቅኝ ግዛት ታሪክን አስመልክቶ

ሰብስክራይብ

"ለሆነው ነገር እውቅና ብቻ ሳይሆን ዋጋ መስጠትም አስፈላጊ ነው" - የቬኔዙዌላ አምባሳደር የቅኝ ግዛት ታሪክን አስመልክቶ

 

"እንደ አፓርታይድ ያለውን ታላቅ በደል ለመታገል የተደረገው ትግል በጣም አስፈላጊ እና ትርጉም ያለው ነበር" ሲሉ ካርሎስ ፌኦ አሴቬዶ ሶቪየት ኅብረት እና ሩሲያ ለአፍሪካ ነጻነት ያደርጉትን አስተዋጽኦ በተመለከት በፕሪቶሪያ ከተከፈተው ኤግዚቢሽን ጎን ለጎን ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።

ምሥሎች እና ጽሁፎቹ "ባለፈው ጊዜ ለሆነው ነገር እውቅና የሚሰጡ" ናቸው ሲሉም አክለዋል።

አምባሳደሩ በደቡብ አፍሪካ እና ቬኔዙዌላ የትግል ታሪኮች መካከል ያሉ ተመሳሳይነቶችንም ያነፃፀሩ ሲሆን የበለጠ ለመረዳት ቪዲዮውን ይመልከቱ

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0