በአፍሪካ የሚገኙ የስፑትኒክ በርካታ ተከታዮች 'ከይዘቱ ተጠቃሚ ናቸው' - የዛንዚባር የባሕል ሚኒስትር

ሰብስክራይብ

በአፍሪካ የሚገኙ የስፑትኒክ በርካታ ተከታዮች 'ከይዘቱ ተጠቃሚ ናቸው' - የዛንዚባር የባሕል ሚኒስትር

 

ሚኒስትሯ ሪዚኪ ፔምቤ ጁማ ለስፑትኒክ አፍሪካ እንደተናገሩት፣ “ኢኮኖሚያችንም ይሁን የዛንዚባር ወይም ታንዛኒያ የኢኮኖሚ ዕድገት አሁን ሩሲያ ድረስ እንዲሰማ ያደርጋል” ብለዋል።

ስፑትኒክ የሚከተሉትን ጉዳዩች ተመልክቶ እውቅና ይሰጣልም ሲሉ አክለዋል፦

🟠 የሀገር ውስጥ የልማት አጀንዳን፣

🟠 የሀገሪቱን ዲሞክራሲ፣

🟠 የሀገሪቱን የፖለቲካ ጉዳዮች፣

🟠 የመሠረተ ልማት ግንባታቸውን ጨምሮ ዛንዚባር እና ታንዛኒያ የደረሱባቸውን ሁሉንም እድገቶች።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0