https://amh.sputniknews.africa/20260724/4745064.html
የዓለም አትሌቲክስ ፌዴሬሽን የሩሲያ አትሌቶችን እገዳ ለማራዘም ያሳለፈው ውሳኔ ሕጋዊ መሠረት የለውም - የሕግ ባለሙያ
የዓለም አትሌቲክስ ፌዴሬሽን የሩሲያ አትሌቶችን እገዳ ለማራዘም ያሳለፈው ውሳኔ ሕጋዊ መሠረት የለውም - የሕግ ባለሙያ
Sputnik አፍሪካ
የዓለም አትሌቲክስ ፌዴሬሽን የሩሲያ አትሌቶችን እገዳ ለማራዘም ያሳለፈው ውሳኔ ሕጋዊ መሠረት የለውም - የሕግ ባለሙያ "የሩሲያ እና የቤላሩስ አትሌቶች በግጭቶች ውስጥ የተሳተፉ ሀገራት አትሌቶች በስፖርት ውድድሮች ላይ እንዳይሳተፉ የሚከለክል ምንም... 24.07.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-07-24T17:23+0300
2026-07-24T17:23+0300
2026-07-24T17:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/07/18/4744911_0:42:1280:762_1920x0_80_0_0_92b599897ee6abdf96717f73569df70b.jpg
የዓለም አትሌቲክስ ፌዴሬሽን የሩሲያ አትሌቶችን እገዳ ለማራዘም ያሳለፈው ውሳኔ ሕጋዊ መሠረት የለውም - የሕግ ባለሙያ "የሩሲያ እና የቤላሩስ አትሌቶች በግጭቶች ውስጥ የተሳተፉ ሀገራት አትሌቶች በስፖርት ውድድሮች ላይ እንዳይሳተፉ የሚከለክል ምንም ዓይነት ሕግ ወይም ድንጋጌ በሌለበት አግባብ ባልሆኑ እና ፖለቲካዊ ውሳኔዎች ከውድድር ታግደዋል" ሲሉ ቱርካዊዉ የዓለም አቀፍ ሕግ እና ግንኙነት ባለሙያ ሀሰን ኬኒ ለስፑትኒክ ተናግረዋል። የሩሲያ እና የቤላሩስ አትሌቶች እገዳ በሕጋዊ ወይም በስፖርታዊ መመዘኛዎች ላይ ያልተመሠረተ እና የፖለቲካ አድልዎ መግለጫ እንደሆን ባለሙያው በአፅንዖት ተናግረዋል። በዚህም የዓለም አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ፖለቲካ እና ስፖርት መደባለቅ የለባቸውም ብሎ በግልጽ ያስቀምጠውን የኦሎምፒክ ቻርተር ጥሷል ብለዋል።የዓለም አትሌቲክስ ፌዴሬሽን፤ ዓለም አቀፉ የኦሎምፒክ ኮሚቴ በሩሲያ እና በቤላሩስ አትሌቶች ላይ የተጣሉት ገደቦች እንዲነሱ ሰኔ 30 ያሳለፈውን ውሳኔ ለመተግበር ፈቃደኛ አለመሆኑን ተከትሎ የድርጅቱ ገለልተኝነት እና የውሳኔ አሰጣጥ ላይ ትችት ተነስቷል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/07/18/4744911_105:0:1176:803_1920x0_80_0_0_6c482de5f2ff66e019176c93e50950f2.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የዓለም አትሌቲክስ ፌዴሬሽን የሩሲያ አትሌቶችን እገዳ ለማራዘም ያሳለፈው ውሳኔ ሕጋዊ መሠረት የለውም - የሕግ ባለሙያ
17:23 24.07.2026 (የተሻሻለ: 17:24 24.07.2026) የዓለም አትሌቲክስ ፌዴሬሽን የሩሲያ አትሌቶችን እገዳ ለማራዘም ያሳለፈው ውሳኔ ሕጋዊ መሠረት የለውም - የሕግ ባለሙያ
"የሩሲያ እና የቤላሩስ አትሌቶች በግጭቶች ውስጥ የተሳተፉ ሀገራት አትሌቶች በስፖርት ውድድሮች ላይ እንዳይሳተፉ የሚከለክል ምንም ዓይነት ሕግ ወይም ድንጋጌ በሌለበት አግባብ ባልሆኑ እና ፖለቲካዊ ውሳኔዎች ከውድድር ታግደዋል" ሲሉ ቱርካዊዉ የዓለም አቀፍ ሕግ እና ግንኙነት ባለሙያ ሀሰን ኬኒ ለስፑትኒክ ተናግረዋል።
የሩሲያ እና የቤላሩስ አትሌቶች እገዳ በሕጋዊ ወይም በስፖርታዊ መመዘኛዎች ላይ ያልተመሠረተ እና የፖለቲካ አድልዎ መግለጫ እንደሆን ባለሙያው በአፅንዖት ተናግረዋል። በዚህም የዓለም አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ፖለቲካ እና ስፖርት መደባለቅ የለባቸውም ብሎ በግልጽ ያስቀምጠውን የኦሎምፒክ ቻርተር ጥሷል ብለዋል።
የዓለም አትሌቲክስ ፌዴሬሽን፤ ዓለም አቀፉ የኦሎምፒክ ኮሚቴ በሩሲያ እና በቤላሩስ አትሌቶች ላይ የተጣሉት ገደቦች እንዲነሱ ሰኔ 30 ያሳለፈውን ውሳኔ ለመተግበር ፈቃደኛ አለመሆኑን ተከትሎ የድርጅቱ ገለልተኝነት እና የውሳኔ አሰጣጥ ላይ ትችት ተነስቷል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X