ዩኔስኮ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ስምጥ ሸለቆ ጂኦ ፖርክን ገመገመ

© telegram sputnik_ethiopiaዩኔስኮ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ስምጥ ሸለቆ ጂኦ ፖርክን ገመገመ
ዩኔስኮ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ስምጥ ሸለቆ ጂኦ ፖርክን ገመገመ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 24.07.2026
ሰብስክራይብ

ዩኔስኮ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ስምጥ ሸለቆ ጂኦ ፖርክን ገመገመ

 

የተባበሩት መንግሥታት የትምህርት፣ የሳይንስ እና ባሕል ድርጅት ልዑክ በጂኦ ፖርኩ ከሐምሌ 14-16 2018 ዓ.ም ያካሄደውን የአካል ምልከታ አጠናቋል።

የቡድኑ ተልዕኮ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ስምጥ ሸለቆ ጂኦ ፖርክ በዩኔስኮ እውቅና መዝገብ ውስጥ ለመስፈር እያሟላቸው የሚገኙ መስፈርቶችን መገምገም ነው።

 

ጂኦ ፓርኩ የድርጀቱን ቅድመ ሁኔታዎች እንዲያሟላ በርካታ ሥራ መሠራታቸውን የጠቀሰው የኢትዮጵያ ቱሪዝም ሚኒስቴር፤ ሥፍራው በእውቅና መዝገቡ ውስጥ ይገባል ብሎ እንደሚጠብቅ በማኅበራዊ ገጹ ባጋራው መረጃ አመልክቷል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0