https://amh.sputniknews.africa/20260724/4743611.html
የኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር የመንገድ አውታሩ 182 ሺህ 232 ኪሎ ሜትር እንደደረሰ አስታወቀ
የኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር የመንገድ አውታሩ 182 ሺህ 232 ኪሎ ሜትር እንደደረሰ አስታወቀ
Sputnik አፍሪካ
የኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር የመንገድ አውታሩ 182 ሺህ 232 ኪሎ ሜትር እንደደረሰ አስታወቀይህ የተገለጸው የተቋሙ የ75ተኛ ዓመት የምስረታ በዓሉ ላይ ነው። የመንገድ አስተዳደሩ ሲመሠረት የሀገሪቱ የመንገድ አውታር 6 ሺህ 400 ኪሜ ብቻ የነበረ... 24.07.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-07-24T16:23+0300
2026-07-24T16:23+0300
2026-07-24T16:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/07/18/4744263_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_0464c305c9561d122d78408a5f9e359d.jpg
የኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር የመንገድ አውታሩ 182 ሺህ 232 ኪሎ ሜትር እንደደረሰ አስታወቀይህ የተገለጸው የተቋሙ የ75ተኛ ዓመት የምስረታ በዓሉ ላይ ነው። የመንገድ አስተዳደሩ ሲመሠረት የሀገሪቱ የመንገድ አውታር 6 ሺህ 400 ኪሜ ብቻ የነበረ ሲሆን አሁን 182 ሺህ 232 ኪሎ ሜትር የሚደርስ መንገድ መገንባቱ ታውቋል። ተቋሙ የመንገድ ልማቱን በጥራት፣ በዘላቂነት፣ በደኅንነት፣ በአካባቢ ጥበቃና በዘመናዊ የንብረት አስተዳደር መርሆዎች ላይ በመመሥረት አጠናክሮ እንደሚቀጥል መግለፁን የሀገር ውስጥ መገናኛ ብዙኃን ዘግቧል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/07/18/4744263_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_3808ca69e472c7c443a2de162e34d351.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር የመንገድ አውታሩ 182 ሺህ 232 ኪሎ ሜትር እንደደረሰ አስታወቀ
16:23 24.07.2026 (የተሻሻለ: 16:34 24.07.2026) የኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር የመንገድ አውታሩ 182 ሺህ 232 ኪሎ ሜትር እንደደረሰ አስታወቀ
ይህ የተገለጸው የተቋሙ የ75ተኛ ዓመት የምስረታ በዓሉ ላይ ነው።
የመንገድ አስተዳደሩ ሲመሠረት የሀገሪቱ የመንገድ አውታር 6 ሺህ 400 ኪሜ ብቻ የነበረ ሲሆን አሁን 182 ሺህ 232 ኪሎ ሜትር የሚደርስ መንገድ መገንባቱ ታውቋል።
ተቋሙ የመንገድ ልማቱን በጥራት፣ በዘላቂነት፣ በደኅንነት፣ በአካባቢ ጥበቃና በዘመናዊ የንብረት አስተዳደር መርሆዎች ላይ በመመሥረት አጠናክሮ እንደሚቀጥል መግለፁን የሀገር ውስጥ መገናኛ ብዙኃን ዘግቧል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X