የሩሲያ አምባሳደር የፖሊስ ሥልጠናና የመረጃ ደህንነትን አስመልክቶ ከማዕከላዊ አፍሪካ ሪፐብሊክ የአገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

ሰብስክራይብ

የሩሲያ አምባሳደር የፖሊስ ሥልጠናና የመረጃ ደህንነትን አስመልክቶ ከማዕከላዊ አፍሪካ ሪፐብሊክ የአገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

የማዕከላዊ አፍሪካ ሪፐብሊክ የአገር ውስጥ ጉዳይ እና የሕዝብ ደህንነት ሚኒስትር ቢየንቬኑ ዞኩዌ እና አምባሳደር አሌክሳንደር ቢካንቶቭ፣ በሁለትዮሽ የደህንነት ትብብርና ቀጣይነት ባለው እድገት ላይ ያላቸውን እምነት ገልጸዋል።

ሩሲያ በማዕከላዊ አፍሪካ ሪፐብሊክ ለፖሊስ እና የመከላከያ አካል ለሆኑ የደህንነት አባላት (ጄንዳርሜሪ) የምትሰጠው ሥልጠና ከፍተኛ ምስጋና የተቸረው ሲሆን፣ በሩሲያ የደህንነት መድረኮች ላይ የሚደረግ የጋራ ተሳትፎም ለወደፊቱ ቁልፍ ዕድል ሆኖ ተስፋ ተጥሎበታል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0