አፍሪካ ድፍድፍ ነዳጅን ለውጭ ገበያ እያቀረበች የተጣራ ነዳጅን በውድ ማስገባቷን ማቆም አለባት - የኢኮኖሚ ባለሙያ

ሰብስክራይብ

አፍሪካ ድፍድፍ ነዳጅን ለውጭ ገበያ እያቀረበች የተጣራ ነዳጅን በውድ ማስገባቷን ማቆም አለባት - የኢኮኖሚ ባለሙያ

የናይጄሪያዊው ዳንጎቴ ነዳጅን በማጣራት እየሠራው ያለው ተግባር ለአፍሪካውያን በአብነት የሚወሰድ መሆኑን የገለጹት ዶ/ር ቆስጠንጢኖስ በርኸተስፋ፤ እርምጃው በምልዓት መተግበር እንዳለበት ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር ባደረጉት ቆይታ አሳስበዋል።

"ዳንጎቴ በዚህች አኅጉር በራስ መቆም እና መተማመንን  እንዴት ማረጋገጥ እንደምንችል ግልጽ ማሳያ ሆኗል። ሆኖም አብዛኞቹ አሁንም ጥሬ ዕቃቸውን በመሸጥ ላይ ይገኛሉ፡፡ ለውጭ ገበያ ከመላካቸው በፊት እንኳን ጥሬ ዕቃዎቻቸውን አያዘጋጁም ወይም እሴት አይጨምሩም።"

ባለሙያው፣ ጥሩ ጅምሮችን በመጥቀስ ይተገበሩ ዘንድ ያቀረቧቸውን ምክረ ሐሳቦች ለማወቅ ቪዲዮው ይመልከቱ፡፡

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0