https://amh.sputniknews.africa/20260723/4734071.html
አሜሪካዊው የከባድ ሚዛን ቦክሰኛ የዓለም አትሌቲክስ ሩሲያን ማግለሉን በፅኑ ኮነነ
አሜሪካዊው የከባድ ሚዛን ቦክሰኛ የዓለም አትሌቲክስ ሩሲያን ማግለሉን በፅኑ ኮነነ
Sputnik አፍሪካ
አሜሪካዊው የከባድ ሚዛን ቦክሰኛ የዓለም አትሌቲክስ ሩሲያን ማግለሉን በፅኑ ኮነነዴቪድ “ኒኖ” ሮድሪጌዝ የሩሲያ አትሌቶች በዓለም ላይ ካሉት ጠንካራ እና በጣም ሥርዓት ያላቸው አትሌቶች መካከል እንደሚመደቡ ገልጾ፣ እነሱን ማግለል የውድድሩን... 23.07.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-07-23T16:46+0300
2026-07-23T16:46+0300
2026-07-23T18:29+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/07/17/4733918_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_605a1f944f8b82fba08e2640c0d1d7ea.jpg
አሜሪካዊው የከባድ ሚዛን ቦክሰኛ የዓለም አትሌቲክስ ሩሲያን ማግለሉን በፅኑ ኮነነዴቪድ “ኒኖ” ሮድሪጌዝ የሩሲያ አትሌቶች በዓለም ላይ ካሉት ጠንካራ እና በጣም ሥርዓት ያላቸው አትሌቶች መካከል እንደሚመደቡ ገልጾ፣ እነሱን ማግለል የውድድሩን እንደሚያዳክም እና ፖለቲካ አሁንም ከስፖርት በላይ ቅድሚያ እንደሚሰጠው ማረጋገጫ ነው ሲል ተናግሯል።የዓለም አትሌቲክስ በዚህ ወር በሩሲያ እና ቤላሩስ አትሌቶች ላይ የጣለውን ሙሉ እገዳ ያጠናከረ ሲሆን፣ ይህም የሆነው ዓለም አቀፉ ኦሊምፒክ ኮሚቴ በሩሲያ ኦሊምፒክ ኮሚቴ ላይ ጥሎት የነበረውን እገዳ በጊዜያዊነት ባነሳበት እና ለዓለም አቀፍ ስፖርት ፌዴሬሽኖች አስተላፎት የነበረውን የማግለል የውሳኔ ሐሳብ በሰረዘበት ወቅት ነው።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
አሜሪካዊው የከባድ ሚዛን ቦክሰኛ የዓለም አትሌቲክስ ሩሲያን ማግለሉን በፅኑ ኮነነ
Sputnik አፍሪካ
አሜሪካዊው የከባድ ሚዛን ቦክሰኛ የዓለም አትሌቲክስ ሩሲያን ማግለሉን በፅኑ ኮነነ
2026-07-23T16:46+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/07/17/4733918_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_a064e16b27b52aa799baa6cce788ec1c.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
አሜሪካዊው የከባድ ሚዛን ቦክሰኛ የዓለም አትሌቲክስ ሩሲያን ማግለሉን በፅኑ ኮነነ
16:46 23.07.2026 (የተሻሻለ: 18:29 23.07.2026) አሜሪካዊው የከባድ ሚዛን ቦክሰኛ የዓለም አትሌቲክስ ሩሲያን ማግለሉን በፅኑ ኮነነ
ዴቪድ “ኒኖ” ሮድሪጌዝ የሩሲያ አትሌቶች በዓለም ላይ ካሉት ጠንካራ እና በጣም ሥርዓት ያላቸው አትሌቶች መካከል እንደሚመደቡ ገልጾ፣ እነሱን ማግለል የውድድሩን እንደሚያዳክም እና ፖለቲካ አሁንም ከስፖርት በላይ ቅድሚያ እንደሚሰጠው ማረጋገጫ ነው ሲል ተናግሯል።
የዓለም አትሌቲክስ በዚህ ወር በሩሲያ እና ቤላሩስ አትሌቶች ላይ የጣለውን ሙሉ እገዳ ያጠናከረ ሲሆን፣ ይህም የሆነው ዓለም አቀፉ ኦሊምፒክ ኮሚቴ በሩሲያ ኦሊምፒክ ኮሚቴ ላይ ጥሎት የነበረውን እገዳ በጊዜያዊነት ባነሳበት እና ለዓለም አቀፍ ስፖርት ፌዴሬሽኖች አስተላፎት የነበረውን የማግለል የውሳኔ ሐሳብ በሰረዘበት ወቅት ነው።