የደቡብ ሱዳን ፕሬዝዳንት በታህሳስ የሚካሄደውን ምርጫ የሚያመቻቹ የሰላም ስምምነት ማሻሻያዎችን ፈረሙ

ሰብስክራይብ

የደቡብ ሱዳን ፕሬዝዳንት በታህሳስ የሚካሄደውን ምርጫ የሚያመቻቹ የሰላም ስምምነት ማሻሻያዎችን ፈረሙ

በፓርላማው ጸድቀው የነበሩት ማሻሻያዎች፦

  ከምርጫው በፊት ቋሚ ሕገ-መንግሥት የመቅረጽ እና የሕዝብ ቆጠራ የማካሄድ አስፈላጊነትን ያስቀራሉ፤ አሁን እነዚህ ተግባራት አሁን ከምርጫው በኋላ ይከናወናሉ፡፡

በሽግግር ሕገ-መንግሥቱ እና በምርጫ ሕጎች መሠረት ዝግጅቶች እንዲቀጥሉ ይፈቅዳሉ።

ቀጣዩ እርምጃ የሽግግር ሕገ-መንግሥቱን እና የምርጫ ሕጉን ከማሻሻያዎቹ ጋር ማጣጣም ነው።

ℹ ምርጫው ለመጪው ታህሳስ 12 የታቀደ ሲሆን ደቡብ ሱዳን እ.ኤ.አ. በ2011 ነፃነቷን ከተቀዳጀች ወዲህ የመጀመሪያው ሀገራዊ ምርጫ ይሆናል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0