https://amh.sputniknews.africa/20260723/4732926.html
ላቭሮቭ እና ሩቢዮ በማኒላ ያደረጉት ውይይት በአሜሪካ አነሳሽነት የተደረገ ነው - ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ
ላቭሮቭ እና ሩቢዮ በማኒላ ያደረጉት ውይይት በአሜሪካ አነሳሽነት የተደረገ ነው - ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ
Sputnik አፍሪካ
ላቭሮቭ እና ሩቢዮ በማኒላ ያደረጉት ውይይት በአሜሪካ አነሳሽነት የተደረገ ነው - ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ"ጥያቄው የመጣው ከአሜሪካ ወገን ነው። ከደቡብ ምስራቅ እስያ ሀገራት ማኀበር የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ጉባኤ ጎን ለጎን በርካታ ስብሰባዎች... 23.07.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-07-23T14:45+0300
2026-07-23T14:45+0300
2026-07-23T14:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/07/17/4732773_0:73:1280:793_1920x0_80_0_0_89213dbc8f7022427387b56fb1b33002.jpg
ላቭሮቭ እና ሩቢዮ በማኒላ ያደረጉት ውይይት በአሜሪካ አነሳሽነት የተደረገ ነው - ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ"ጥያቄው የመጣው ከአሜሪካ ወገን ነው። ከደቡብ ምስራቅ እስያ ሀገራት ማኀበር የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ጉባኤ ጎን ለጎን በርካታ ስብሰባዎች ተካሂደዋል። የሩሲያ ልዑካን ቡድንም ይህንን ስብሰባ ለማካሄድ ተስማምቷል" ሲሉ ማሪያ ዘካሮቫ ለሚዲያዎች ተናግረዋል። የሩሲያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ሰርጌ ላቭሮቭ፣ ሩሲያ በዩክሬን ላለው ሁኔታ ፖለቲካዊ እና ዲፕሎማሲያዊ መፍትሔ ለመስጠት ዝግጁ መሆኗን ድጋሚ ያረጋገጡ ሲሆን፣ ለኪዬቭ የሚደረገውን የጦር መሳሪያ አቅርቦት ተቃውመዋል። ሁለቱም የሩሲያ እና አሜሪካ ወገኖች፣ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነታቸውን አጠናክረው ለመቀጠል ተስማምተዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/07/17/4732773_63:0:1218:866_1920x0_80_0_0_d07ce975c46f9474f68054f68db2d68b.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ላቭሮቭ እና ሩቢዮ በማኒላ ያደረጉት ውይይት በአሜሪካ አነሳሽነት የተደረገ ነው - ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ
14:45 23.07.2026 (የተሻሻለ: 14:54 23.07.2026) ላቭሮቭ እና ሩቢዮ በማኒላ ያደረጉት ውይይት በአሜሪካ አነሳሽነት የተደረገ ነው - ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ
"ጥያቄው የመጣው ከአሜሪካ ወገን ነው። ከደቡብ ምስራቅ እስያ ሀገራት ማኀበር የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ጉባኤ ጎን ለጎን በርካታ ስብሰባዎች ተካሂደዋል። የሩሲያ ልዑካን ቡድንም ይህንን ስብሰባ ለማካሄድ ተስማምቷል" ሲሉ ማሪያ ዘካሮቫ ለሚዲያዎች ተናግረዋል።
የሩሲያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ሰርጌ ላቭሮቭ፣ ሩሲያ በዩክሬን ላለው ሁኔታ ፖለቲካዊ እና ዲፕሎማሲያዊ መፍትሔ ለመስጠት ዝግጁ መሆኗን ድጋሚ ያረጋገጡ ሲሆን፣ ለኪዬቭ የሚደረገውን የጦር መሳሪያ አቅርቦት ተቃውመዋል። ሁለቱም የሩሲያ እና አሜሪካ ወገኖች፣ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነታቸውን አጠናክረው ለመቀጠል ተስማምተዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X