https://amh.sputniknews.africa/20260721/4719354.html
የዓለም አቀፍ ረሃብ ምጣኔ ለተከታታይ ሦስተኛ ዓመት ቀነሰ፤ በአፍሪካም መሻሻል ታይቷል - ሪፖርት
የዓለም አቀፍ ረሃብ ምጣኔ ለተከታታይ ሦስተኛ ዓመት ቀነሰ፤ በአፍሪካም መሻሻል ታይቷል - ሪፖርት
Sputnik አፍሪካ
የዓለም አቀፍ ረሃብ ምጣኔ ለተከታታይ ሦስተኛ ዓመት ቀነሰ፤ በአፍሪካም መሻሻል ታይቷል - ሪፖርት"የዓለም የምግብ ዋስትና እና ሥነ-ምግብ ሁኔታ" በተሰኘው የተባበሩት መንግሥታት ዋና ሪፖርት መሠረት "በእ.ኤ.አ. 2025 በዓለም አቀፍ ደረጃ ለረሃብ... 21.07.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-07-21T19:54+0300
2026-07-21T19:54+0300
2026-07-21T20:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/07/15/4719201_0:67:1280:787_1920x0_80_0_0_a3dccd2dc77aa406497e6bcb15f24b00.jpg
የዓለም አቀፍ ረሃብ ምጣኔ ለተከታታይ ሦስተኛ ዓመት ቀነሰ፤ በአፍሪካም መሻሻል ታይቷል - ሪፖርት"የዓለም የምግብ ዋስትና እና ሥነ-ምግብ ሁኔታ" በተሰኘው የተባበሩት መንግሥታት ዋና ሪፖርት መሠረት "በእ.ኤ.አ. 2025 በዓለም አቀፍ ደረጃ ለረሃብ የተጋለጠው የሕዝብ መጠን 7.8 በመቶ እንደነበር የተገመተ ሲሆን፤ ይህም በእ.ኤ.አ. 2024 ከነበረበት 8.1 በመቶ እና በ2022 ከነበረበት 8.6 በመቶ ቅናሽ አሳይቷል።" የምግብ ዋስትና ማጣት ከከተማ አቅራቢያ እና ከከተማ አካባቢዎች ይልቅ በገጠር አካባቢዎች የከፋ ሆኖ መቀጠሉን ሪፖርቱ አክሎ አትቷል።ℹ "በ2025 በግምት 2.1 ቢሊዮን ሕዝብ፣ ማለትም የዓለም ሕዝብ 25.8 በመቶው ለመካከለኛ ወይም ለከባድ የምግብ ዋስትና ማጣት የተጋለጠ ሲሆን፤ ይህም በ2020 ከነበረበት 28.7 በመቶ የቀነሰ ነው።"በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/07/15/4719201_72:0:1209:853_1920x0_80_0_0_82b8923c9408859f8bc6845b7567d72b.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የዓለም አቀፍ ረሃብ ምጣኔ ለተከታታይ ሦስተኛ ዓመት ቀነሰ፤ በአፍሪካም መሻሻል ታይቷል - ሪፖርት
19:54 21.07.2026 (የተሻሻለ: 20:04 21.07.2026) የዓለም አቀፍ ረሃብ ምጣኔ ለተከታታይ ሦስተኛ ዓመት ቀነሰ፤ በአፍሪካም መሻሻል ታይቷል - ሪፖርት
"የዓለም የምግብ ዋስትና እና ሥነ-ምግብ ሁኔታ" በተሰኘው የተባበሩት መንግሥታት ዋና ሪፖርት መሠረት "በእ.ኤ.አ. 2025 በዓለም አቀፍ ደረጃ ለረሃብ የተጋለጠው የሕዝብ መጠን 7.8 በመቶ እንደነበር የተገመተ ሲሆን፤ ይህም በእ.ኤ.አ. 2024 ከነበረበት 8.1 በመቶ እና በ2022 ከነበረበት 8.6 በመቶ ቅናሽ አሳይቷል።"
የምግብ ዋስትና ማጣት ከከተማ አቅራቢያ እና ከከተማ አካባቢዎች ይልቅ በገጠር አካባቢዎች የከፋ ሆኖ መቀጠሉን ሪፖርቱ አክሎ አትቷል።
ℹ "በ2025 በግምት 2.1 ቢሊዮን ሕዝብ፣ ማለትም የዓለም ሕዝብ 25.8 በመቶው ለመካከለኛ ወይም ለከባድ የምግብ ዋስትና ማጣት የተጋለጠ ሲሆን፤ ይህም በ2020 ከነበረበት 28.7 በመቶ የቀነሰ ነው።"
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X