ከ2026 የዓለም ዋንጫ በኋላ በወጣው አዲስ የፊፋ የሀገራት ደረጃ በቀዳሚነት የተቀመጡ 10 የአፍሪካ ሀገራት

ሰብስክራይብ

ከ2026 የዓለም ዋንጫ በኋላ በወጣው አዲስ የፊፋ የሀገራት ደረጃ በቀዳሚነት የተቀመጡ 10 የአፍሪካ ሀገራት

ሞሮኮ በፊፋ የደረጃ ሰንጠረዥ ለመጀመሪያ ጊዜ ወደ 6ኛ ደረጃ በማደግ ለአፍሪካ ብሔራዊ ቡድን አዲስ ታሪካዊ ክብረ-ወሰን አስመዝግባለች።

ይህ ስኬት የመጣው "የአትላስ አንበሶች" በውድድሩ ያሳዩትን ብቃት ተከትሎ እስከ ሩብ ፍጻሜ መድረስ በመቻላቸው እንደሆነ መገናኛ ብዙኃን ዘግበዋል።

ሌሎች ሀገራት፦

ሴኔጋል — 18ኛ ደረጃ (-3)

ግብፅ — 24ኛ ደረጃ (+5)

ናይጄሪያ — 26ኛ ደረጃ

አልጄሪያ — 29ኛ ደረጃ (-1)

ኮት ዲቯር — 31ኛ ደረጃ (+2)

ዲአር ኮንጎ — 41ኛ ደረጃ (+5)

ካሜሩን — 43ኛ ደረጃ (+1)

ማሊ — 53ኛ ደረጃ (+2)

ደቡብ አፍሪካ — 54ኛ ደረጃ (+6)

ካቦ ቨርዴ በሦስት ደረጃዎች አሻሽላ በዓለም አቀፍ ደረጃ 64ኛ ላይ ተቀምጣለች። የቡድኑ ግብ ጠባቂ ቮዚኛ ከስፔን ጋር በነበረው የማይረሳ ጨዋታ ላይ ወሳኝ ኳሶችን በማዳኑ የኢንተርኔት ተጠቃሚዎችን ትኩረት መሳቡን ዘገባዎች አመላክተዋል።

ቪዲዮ፦ "የአትላስ አንበሶች" ከዓለም ዋንጫው ተሳትፏቸው በኋላ ወደ ሞሮኮ ሲመለሱ።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0