https://amh.sputniknews.africa/20260721/4717368.html
ኢትዮጵያ የአፍሪካ አኅጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጣና እና የብሪክስ አዲስ የልማት ባንክ የልማት ዕድሎችን አሟጥጣ ልትጠቀም ይገባል - የምጣኔ ኃብት ተመራማሪ
ኢትዮጵያ የአፍሪካ አኅጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጣና እና የብሪክስ አዲስ የልማት ባንክ የልማት ዕድሎችን አሟጥጣ ልትጠቀም ይገባል - የምጣኔ ኃብት ተመራማሪ
Sputnik አፍሪካ
ኢትዮጵያ የአፍሪካ አኅጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጣና እና የብሪክስ አዲስ የልማት ባንክ የልማት ዕድሎችን አሟጥጣ ልትጠቀም ይገባል - የምጣኔ ኃብት ተመራማሪ "እነዚህ ዕድሎች እየተለወጠ ባለው የዓለም የኢኮኖሚ ሥርዓት ውስጥ ወሳኝ ናቸው። ያለንን ከፍተኛ... 21.07.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-07-21T16:55+0300
2026-07-21T16:55+0300
2026-07-21T17:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/07/15/4717215_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_cc2845ba8e51e1b622cfdf7d0ad99f55.jpg
ኢትዮጵያ የአፍሪካ አኅጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጣና እና የብሪክስ አዲስ የልማት ባንክ የልማት ዕድሎችን አሟጥጣ ልትጠቀም ይገባል - የምጣኔ ኃብት ተመራማሪ "እነዚህ ዕድሎች እየተለወጠ ባለው የዓለም የኢኮኖሚ ሥርዓት ውስጥ ወሳኝ ናቸው። ያለንን ከፍተኛ የምርት አቅም እና የመልክዓ ምድር አቀማመጥ ከዕድሎቹ ጋር ማስተባበር አለብን።" ሲሉ የኢትዮጵያ ኢኮኖሚክስ ማኅበር ተመራማሪ ዶ/ር አቡሌ መሃሪ ተናግረዋል። ተመራማሪው፣ ከ23ኛው የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ማኅበር ኮንፈረንስ ጎን ለጎን ለስፑትኒክ አፍሪካ በሰጡት ቃለ መጠይቅ ያነሷቸውን ተጨማሪ ሐሳቦች በቪዲዮ ይመለከቱ፡፡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ኢትዮጵያ የአፍሪካ አኅጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጣና እና የብሪክስ አዲስ የልማት ባንክ የልማት ዕድሎችን አሟጥጣ ልትጠቀም ይገባል - የምጣኔ ኃብት ተመራማሪ
Sputnik አፍሪካ
ኢትዮጵያ የአፍሪካ አኅጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጣና እና የብሪክስ አዲስ የልማት ባንክ የልማት ዕድሎችን አሟጥጣ ልትጠቀም ይገባል - የምጣኔ ኃብት ተመራማሪ
2026-07-21T16:55+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/07/15/4717215_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_49396944674a414c79f77090ebec310e.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ኢትዮጵያ የአፍሪካ አኅጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጣና እና የብሪክስ አዲስ የልማት ባንክ የልማት ዕድሎችን አሟጥጣ ልትጠቀም ይገባል - የምጣኔ ኃብት ተመራማሪ
16:55 21.07.2026 (የተሻሻለ: 17:04 21.07.2026) ኢትዮጵያ የአፍሪካ አኅጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጣና እና የብሪክስ አዲስ የልማት ባንክ የልማት ዕድሎችን አሟጥጣ ልትጠቀም ይገባል - የምጣኔ ኃብት ተመራማሪ
"እነዚህ ዕድሎች እየተለወጠ ባለው የዓለም የኢኮኖሚ ሥርዓት ውስጥ ወሳኝ ናቸው። ያለንን ከፍተኛ የምርት አቅም እና የመልክዓ ምድር አቀማመጥ ከዕድሎቹ ጋር ማስተባበር አለብን።" ሲሉ የኢትዮጵያ ኢኮኖሚክስ ማኅበር ተመራማሪ ዶ/ር አቡሌ መሃሪ ተናግረዋል።
ተመራማሪው፣ ከ23ኛው የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ማኅበር ኮንፈረንስ ጎን ለጎን ለስፑትኒክ አፍሪካ በሰጡት ቃለ መጠይቅ ያነሷቸውን ተጨማሪ ሐሳቦች በቪዲዮ ይመለከቱ፡፡
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X