ኢራን በአሜሪካ የጦር ሠፈሮች ላይ የፈጸመችውን አዲስ እና ከፍተኛ የጥቃት ማዕበል የሚያሳይ ተንቀሳቃሽ ምስል ይፋ አደረገች

ሰብስክራይብ

ኢራን በአሜሪካ የጦር ሠፈሮች ላይ የፈጸመችውን አዲስ እና ከፍተኛ የጥቃት ማዕበል የሚያሳይ ተንቀሳቃሽ ምስል ይፋ አደረገች

በ"ነስር ዘመቻ" ስር የተካሄዱት እነዚህ የቅርብ ጊዜ ጥቃቶች በጆርዳን የሚገኘውን የሚሳኤል መከላከያ ራዳር እና የኤፍ-15 ተዋጊ ጄት መጠለያ፤ በኩዌት የሚገኙትን አህመድ አል-ጃበር እና አሊ አል-ሳለም የአየር ምድቦችን፣ ካምፕ አሪፍጃን እና አል-ኡደይድ ካምፕን እንዲሁም በባሕሬን የሚገኘውን ሼክ ኢሳ የአየር ምድብ እና ከአማዞን ጋር ትስስር ያለውን የመረጃ መሠረተ ልማት ዒላማ ያደረጉ ናቸው።

ይህ የተቀናጀ የሚሳኤል እና የድሮን ዘመቻ ደረቅ ነዳጅ፣ ፈሳሽ ነዳጅ እና ክሩዝ ሚሳኤሎችን መጠቀሙን ኢራን ገልጻለች።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0