አፍሪካ በሰው ሠራሽ አስተውሎት ዘርፍ ከፊት ቀድማ መገኘት የሚያስችላት የትምህርት ሥርዓት ሊኖራት ይገባል - የአንጋፋው ፓን-አፍሪካኒስት ዲፕሎማት ከተማ ይፍሩ ልጅ

ሰብስክራይብ

አፍሪካ በሰው ሠራሽ አስተውሎት ዘርፍ ከፊት ቀድማ መገኘት የሚያስችላት የትምህርት ሥርዓት ሊኖራት ይገባል - የአንጋፋው ፓን-አፍሪካኒስት ዲፕሎማት ከተማ ይፍሩ ልጅ

የዓለምን ሁኔታ በፍጥነት እየለወጠ ያለውን የሰው ሠራሽ አስተውሎት ከኋላ መከተል ሳይሆን ከፊት ሆኖ ለምራት አፍሪካውያን በዘርፉ ትምህርትና ሥልጠና ላይ ኢንቨሰት ማድረግ እንደላባቸው ደራሲ እና ተመራማሪ የሆኑት የአንጋፋው ፓን-አፍሪካኒስት ዲፕሎማት ከተማ ይፍሩ ልጅ መኮንን ከተማ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።

ደራሲና ተመራማሪው፣ ''ስለ ኢትዮጵያ ስናነሳ፣ በቅርቡ እዚሁ አንድ የኤአይ ተቋም መኖሩን አውቄአለሁ። ይህ በእርግጥ ከጊዜው ቀድሞ የመገኘት አርቆ አሳቢነት ነው'' በማለት የኢትዮጵያን የዘርፉ ጅምር ተግባራት አንድንቀዋል፡፡

መኮንን ከተማ ይፍሩ ያነሷቸውን ተጨማሪ ሐሳቦች ለማግኘት ቪዲዮውን ይመልከቱ፡፡

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0