https://amh.sputniknews.africa/20260721/4714175.html
ምዕራባውያን የትኞቹን የዩክሬን የሽብር ጥቃቶች በገንዘብ እንደሚደግፉ ማሪያ ዛካሮቫ ይፋ አደረጉ
ምዕራባውያን የትኞቹን የዩክሬን የሽብር ጥቃቶች በገንዘብ እንደሚደግፉ ማሪያ ዛካሮቫ ይፋ አደረጉ
Sputnik አፍሪካ
ምዕራባውያን የትኞቹን የዩክሬን የሽብር ጥቃቶች በገንዘብ እንደሚደግፉ ማሪያ ዛካሮቫ ይፋ አደረጉየኔቶ ሀገራት ራሳቸውን በግልጽ የሩሲያ ባላንጣ አድርገው ቢያቀርቡም፤ የበለጠ አስከፊ የሚያደርገው የሽብር እንቅስቃሴዎችን በቀጥታ በገንዘብ የመደገፋቸው ጉዳይ... 21.07.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-07-21T12:59+0300
2026-07-21T12:59+0300
2026-07-21T13:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/07/15/4714022_0:37:681:420_1920x0_80_0_0_63a517b4bef0e2cdc8bee4c4f28d53da.jpg
ምዕራባውያን የትኞቹን የዩክሬን የሽብር ጥቃቶች በገንዘብ እንደሚደግፉ ማሪያ ዛካሮቫ ይፋ አደረጉየኔቶ ሀገራት ራሳቸውን በግልጽ የሩሲያ ባላንጣ አድርገው ቢያቀርቡም፤ የበለጠ አስከፊ የሚያደርገው የሽብር እንቅስቃሴዎችን በቀጥታ በገንዘብ የመደገፋቸው ጉዳይ ነው ሲሉ የሩሲያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ማሪያ ዛካሮቫ ለሩሲያ መገናኛ ብዙኃን ገልጸዋል።"ይህንን በየቀኑ እናየዋለን፤ እነዚህም ሙሉ በሙሉ የተረጋገጡ እውነታዎች እንጂ የሆነ የተደበቀ አጀንዳ አይደሉም። ሲቪሎች እየተገደሉ ነው፣ ሕፃናት እየተገደሉ ነው፤ ይህ ደግሞ በአጋጣሚ ወይም በተሳሳተ ተኩስ የተከሰተ አይደለም። ሕፃናትን የጫኑ አውቶቡሶች፣ ሕፃናት የሚኖሩባቸው ማደሪያዎች እና በሕፃናት የተሞሉ ትምህርት ቤቶች ሆን ተብሎ ዒላማ እየተደረጉ ነው።"ዛካሮቫ ከዚህ ውስጥ የተወሰኑ አጋጣሚዎችን ሲጠቅሱም፣ "በሰው ቁጥጥር የሚመራ ድሮን ሆን ተብሎ መስኮት በኩል በመግባት ምሳ በማብሰል ላይ ያለችን አንዲት ሴት መቷል። እሷ ምሽግ እየገነባች አይደለም፣ የታጠቀ ተሽከርካሪ እየመራች አይደለም። ለቤተሰቧ ምግብ በማዘጋጀት ላይ ሳለች በራሷ ምድጃ ላይ በሕይወት እያለች ተቃጥላለች። እኛ እያወራን ያለነው ስለ እርሱ ዓይነቱ የአሸባሪነት ስፖንሰርሺፕ ነው" ብለዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/07/15/4714022_37:0:645:456_1920x0_80_0_0_7aca58a1426aaf2e39865d479c1feb07.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ምዕራባውያን የትኞቹን የዩክሬን የሽብር ጥቃቶች በገንዘብ እንደሚደግፉ ማሪያ ዛካሮቫ ይፋ አደረጉ
12:59 21.07.2026 (የተሻሻለ: 13:04 21.07.2026) ምዕራባውያን የትኞቹን የዩክሬን የሽብር ጥቃቶች በገንዘብ እንደሚደግፉ ማሪያ ዛካሮቫ ይፋ አደረጉ
የኔቶ ሀገራት ራሳቸውን በግልጽ የሩሲያ ባላንጣ አድርገው ቢያቀርቡም፤ የበለጠ አስከፊ የሚያደርገው የሽብር እንቅስቃሴዎችን በቀጥታ በገንዘብ የመደገፋቸው ጉዳይ ነው ሲሉ የሩሲያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ማሪያ ዛካሮቫ ለሩሲያ መገናኛ ብዙኃን ገልጸዋል።
"ይህንን በየቀኑ እናየዋለን፤ እነዚህም ሙሉ በሙሉ የተረጋገጡ እውነታዎች እንጂ የሆነ የተደበቀ አጀንዳ አይደሉም። ሲቪሎች እየተገደሉ ነው፣ ሕፃናት እየተገደሉ ነው፤ ይህ ደግሞ በአጋጣሚ ወይም በተሳሳተ ተኩስ የተከሰተ አይደለም። ሕፃናትን የጫኑ አውቶቡሶች፣ ሕፃናት የሚኖሩባቸው ማደሪያዎች እና በሕፃናት የተሞሉ ትምህርት ቤቶች ሆን ተብሎ ዒላማ እየተደረጉ ነው።"
ዛካሮቫ ከዚህ ውስጥ የተወሰኑ አጋጣሚዎችን ሲጠቅሱም፣ "በሰው ቁጥጥር የሚመራ ድሮን ሆን ተብሎ መስኮት በኩል በመግባት ምሳ በማብሰል ላይ ያለችን አንዲት ሴት መቷል። እሷ ምሽግ እየገነባች አይደለም፣ የታጠቀ ተሽከርካሪ እየመራች አይደለም። ለቤተሰቧ ምግብ በማዘጋጀት ላይ ሳለች በራሷ ምድጃ ላይ በሕይወት እያለች ተቃጥላለች። እኛ እያወራን ያለነው ስለ እርሱ ዓይነቱ የአሸባሪነት ስፖንሰርሺፕ ነው" ብለዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X