https://amh.sputniknews.africa/20260720/4710683.html
“ጥሬ እቃ ብቻ ለውጭ ገበያ ማቅረብ ሀገርን ሀብታም አያደርግም” - የኢትዮጵያ የኢኮኖሚ ባለሙያዎች ማኅበር ፕሬዝዳንት
“ጥሬ እቃ ብቻ ለውጭ ገበያ ማቅረብ ሀገርን ሀብታም አያደርግም” - የኢትዮጵያ የኢኮኖሚ ባለሙያዎች ማኅበር ፕሬዝዳንት
Sputnik አፍሪካ
“ጥሬ እቃ ብቻ ለውጭ ገበያ ማቅረብ ሀገርን ሀብታም አያደርግም” - የኢትዮጵያ የኢኮኖሚ ባለሙያዎች ማኅበር ፕሬዝዳንትአሁን ባለው ተጨባጭ ሁኔታ ወደ አፍሪካ የሚገቡ አብዛኞቹ ምርቶች ከምዕራባውያን ዓለም ሀገራት የሚመጡ በመሆናቸው ጥገኝነት እንደፈጠሩ... 20.07.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-07-20T20:26+0300
2026-07-20T20:26+0300
2026-07-20T20:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/07/14/4710530_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_dabfad016f0b6e99f821dd8971786966.jpg
“ጥሬ እቃ ብቻ ለውጭ ገበያ ማቅረብ ሀገርን ሀብታም አያደርግም” - የኢትዮጵያ የኢኮኖሚ ባለሙያዎች ማኅበር ፕሬዝዳንትአሁን ባለው ተጨባጭ ሁኔታ ወደ አፍሪካ የሚገቡ አብዛኞቹ ምርቶች ከምዕራባውያን ዓለም ሀገራት የሚመጡ በመሆናቸው ጥገኝነት እንደፈጠሩ የኢትዮጵያ የኢኮኖሚ ባለሙያዎች ማኅበር ፕሬዝዳንት ፕሮፌሰር ጣሰው ወልደሃናከ23ኛው የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ማኅበር ኮንፈረንስ ጎን ለጎን ለስፑትኒክ አፍሪካ ገልጸዋል፡፡ “ጥሬ እቃ ብቻ ለውጭ ገበያ ማቅረብ ሃብታም አያደርግም፡፡ ለጊዜው መጥፎ ሁኔታ ሊታለፍበት ይችላል ግን በዘላቂነት ችግር አይፈታም፤ በየጊዜው የኢንዱስትሪ ልማታችንን ማሳደግ ይኖርብናል። እንዲሁም ከውጭ የምናስገባቸውን ምርቶች በሀገር ውስጥ መተካት አለብን። የኢንዱስትሪ ምርቶችን ለዓለም ኢኮኖሚ መላክ መጀመር አለብን።” የፕሮፌሰሩ፣ ተጨማሪ ሙያዊ ምክረ-ሐሳቦች ለማግኘት ቪዲዮውን ይመልከቱ፡፡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
“ጥሬ እቃ ብቻ ለውጭ ገበያ ማቅረብ ሀገርን ሀብታም አያደርግም” - የኢትዮጵያ የኢኮኖሚ ባለሙያዎች ማኅበር ፕሬዝዳንት
Sputnik አፍሪካ
“ጥሬ እቃ ብቻ ለውጭ ገበያ ማቅረብ ሀገርን ሀብታም አያደርግም” - የኢትዮጵያ የኢኮኖሚ ባለሙያዎች ማኅበር ፕሬዝዳንት
2026-07-20T20:26+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/07/14/4710530_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_91aa883b03710a39bb3e34d79b08fa04.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
“ጥሬ እቃ ብቻ ለውጭ ገበያ ማቅረብ ሀገርን ሀብታም አያደርግም” - የኢትዮጵያ የኢኮኖሚ ባለሙያዎች ማኅበር ፕሬዝዳንት
20:26 20.07.2026 (የተሻሻለ: 20:34 20.07.2026) “ጥሬ እቃ ብቻ ለውጭ ገበያ ማቅረብ ሀገርን ሀብታም አያደርግም” - የኢትዮጵያ የኢኮኖሚ ባለሙያዎች ማኅበር ፕሬዝዳንት
አሁን ባለው ተጨባጭ ሁኔታ ወደ አፍሪካ የሚገቡ አብዛኞቹ ምርቶች ከምዕራባውያን ዓለም ሀገራት የሚመጡ በመሆናቸው ጥገኝነት እንደፈጠሩ የኢትዮጵያ የኢኮኖሚ ባለሙያዎች ማኅበር ፕሬዝዳንት ፕሮፌሰር ጣሰው ወልደሃናከ23ኛው የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ማኅበር ኮንፈረንስ ጎን ለጎን ለስፑትኒክ አፍሪካ ገልጸዋል፡፡
“ጥሬ እቃ ብቻ ለውጭ ገበያ ማቅረብ ሃብታም አያደርግም፡፡ ለጊዜው መጥፎ ሁኔታ ሊታለፍበት ይችላል ግን በዘላቂነት ችግር አይፈታም፤ በየጊዜው የኢንዱስትሪ ልማታችንን ማሳደግ ይኖርብናል። እንዲሁም ከውጭ የምናስገባቸውን ምርቶች በሀገር ውስጥ መተካት አለብን። የኢንዱስትሪ ምርቶችን ለዓለም ኢኮኖሚ መላክ መጀመር አለብን።”
የፕሮፌሰሩ፣ ተጨማሪ ሙያዊ ምክረ-ሐሳቦች ለማግኘት ቪዲዮውን ይመልከቱ፡፡
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X