- Sputnik አፍሪካ, 1920
30 ሴኮንድ ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር

የኢትዮጵያ መንግሥት አዲስ 'የሞተር ተሽከርካሪ ባለቤትነት ግብር' እየተዘጋጀ መሆኑ ተዘገበ

ሰብስክራይብ
የኢትዮጵያ መንግሥት አዲስ 'የሞተር ተሽከርካሪ ባለቤትነት ግብር' እየተዘጋጀ መሆኑ ተዘገበ

የሚኒስትሮች ምክር ቤት በ2019/20 በጀት ዓመት ሥራ ላይ ይውላል ለተባለው አዲስ የሞተር ተሽከርካሪ ባለቤትነት ግብር የገቢ መጋራት ሥርዓት ሕጋዊ ማሻሻያ አዘጋጅቶ እስከ ታኅሣሥ 2019 ዓ.ም. መጨረሻ ድረስ ለፌዴሬሽን ምክር ቤት ያቀርባል ተብሎ ይጠበቃል፡፡

ዕቅዱ ከጸደቀ፣ በሕገ መንግሥቱ መሠረት በአዲሱ ግብር የሚገኘውን ገቢ በፌዴራል እና በክልል መንግሥታት መካከል ለመከፋፈል የሚያስችል ሕጋዊ ማዕቀፍ እንደሚፈጥር ረቂቅ ሰነዱን ተመልክቼዋለሁ ያለው የሀገር ውስጥ የገል ሚዲያ ዘግቧል፡፡

የሞተር ተሽከርካሪ ባለቤትነት ግብርን በተመለከተ በዘገባው የተካታቱ ተጨማሪ መረጃዎችን ለማወቅ ቪዲዮውን ይመልከቱ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
አዳዲስ ዜናዎች
0