https://amh.sputniknews.africa/20260720/4706059.html
የሩሲያ የአየር መቃወሚያ ኃይሎች በሞስኮ ላይ በ400 የዩክሬን ድሮኖች የተሰነዘረውን ጥቃት መከቱ - ባለሥልጣናት
የሩሲያ የአየር መቃወሚያ ኃይሎች በሞስኮ ላይ በ400 የዩክሬን ድሮኖች የተሰነዘረውን ጥቃት መከቱ - ባለሥልጣናት
Sputnik አፍሪካ
የሩሲያ የአየር መቃወሚያ ኃይሎች በሞስኮ ላይ በ400 የዩክሬን ድሮኖች የተሰነዘረውን ጥቃት መከቱ - ባለሥልጣናትከእነዚህ ድሮኖች መካከል አብዛኞቹ በርቀት እንዲሰናከሉ የተደረጉ ሲሆን፥ 85 የሚሆኑት ደግሞ በሞስኮ አቅራቢያ መደምሰሳቸውን የከንቲባው... 20.07.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-07-20T13:24+0300
2026-07-20T13:24+0300
2026-07-20T13:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/07/14/4705906_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_bdd76cab665ae6b6a857d7340cadc968.jpg
የሩሲያ የአየር መቃወሚያ ኃይሎች በሞስኮ ላይ በ400 የዩክሬን ድሮኖች የተሰነዘረውን ጥቃት መከቱ - ባለሥልጣናትከእነዚህ ድሮኖች መካከል አብዛኞቹ በርቀት እንዲሰናከሉ የተደረጉ ሲሆን፥ 85 የሚሆኑት ደግሞ በሞስኮ አቅራቢያ መደምሰሳቸውን የከንቲባው ጽሕፈት ቤት አስታውቋል። ሩሲያ በዚህ የድሮን "ክምችት" ለተሰነዘረው ጥቃት "ልዩ ምላሽ" ትሰጣለች ሲሉ የኪዬቭ አገዛዝ ወንጀሎችን የሚከታተሉት የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ልዩ መልዕክተኛ ሮዲዮን ሚሮሽኒክ ገልጸዋል። ቪዲዮው የፓንትሲር-ኤስ ፀረ-አውሮፕላን መሣሪያ በሥራ ላይ እያለ ያሳያልበእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የሩሲያ የአየር መቃወሚያ ኃይሎች በሞስኮ ላይ በ400 የዩክሬን ድሮኖች የተሰነዘረውን ጥቃት መከቱ - ባለሥልጣናት
Sputnik አፍሪካ
የሩሲያ የአየር መቃወሚያ ኃይሎች በሞስኮ ላይ በ400 የዩክሬን ድሮኖች የተሰነዘረውን ጥቃት መከቱ - ባለሥልጣናት
2026-07-20T13:24+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/07/14/4705906_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_b02f68835a417790c8304d7f856e1735.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የሩሲያ የአየር መቃወሚያ ኃይሎች በሞስኮ ላይ በ400 የዩክሬን ድሮኖች የተሰነዘረውን ጥቃት መከቱ - ባለሥልጣናት
13:24 20.07.2026 (የተሻሻለ: 13:34 20.07.2026) የሩሲያ የአየር መቃወሚያ ኃይሎች በሞስኮ ላይ በ400 የዩክሬን ድሮኖች የተሰነዘረውን ጥቃት መከቱ - ባለሥልጣናት
ከእነዚህ ድሮኖች መካከል አብዛኞቹ በርቀት እንዲሰናከሉ የተደረጉ ሲሆን፥ 85 የሚሆኑት ደግሞ በሞስኮ አቅራቢያ መደምሰሳቸውን የከንቲባው ጽሕፈት ቤት አስታውቋል።
ሩሲያ በዚህ የድሮን "ክምችት" ለተሰነዘረው ጥቃት "ልዩ ምላሽ" ትሰጣለች ሲሉ የኪዬቭ አገዛዝ ወንጀሎችን የሚከታተሉት የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ልዩ መልዕክተኛ ሮዲዮን ሚሮሽኒክ ገልጸዋል።
ቪዲዮው የፓንትሲር-ኤስ ፀረ-አውሮፕላን መሣሪያ በሥራ ላይ እያለ ያሳያል
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X