ፑቲን ከሰሜን ኮሪያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር በክሬምሊን ውይይት አደረጉ

© telegram sputnik_ethiopiaፑቲን ከሰሜን ኮሪያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር በክሬምሊን ውይይት አደረጉ
ፑቲን ከሰሜን ኮሪያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር በክሬምሊን ውይይት አደረጉ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 19.07.2026
ሰብስክራይብ
ፑቲን ከሰሜን ኮሪያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር በክሬምሊን ውይይት አደረጉ

“በልዩ ወታደራዊ ዘመቻው ሠራዊታችንን የረዱት የሰሜን ኮሪያ ወታደሮች የፈጸሙት ገድል በሀገራችን መቼም ቢሆን አይረሳም” ሲሉ የሩሲያው ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን ከሰሜን ኮሪያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቾ ሶን-ሁዪ ጋር ባደረጉት ስብሰባ ላይ ገልጸዋል፡፡

የሩሲያው መሪ በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለውን የሁለትዮሽ ግንኙነት በእጅጉ ያወደሱ ሲሆን፣ ለሰሜን ኮሪያው መሪ ኪም ጆንግ-ዑንም ሞቅ ያለ ሰላምታቸውን አስተላልፈዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
አዳዲስ ዜናዎች
0