https://amh.sputniknews.africa/20260718/4689795.html
የማንዴላ ቀን፦ የማዲባ የፍትሕ እና ሰላም አሻራ በዓለም ዙሪያ አሁንም በቢሊዮኖች የሚቆጠሩ ሰዎችን መነሳሻ ነው - የሩሲያ አምባሳደር
የማንዴላ ቀን፦ የማዲባ የፍትሕ እና ሰላም አሻራ በዓለም ዙሪያ አሁንም በቢሊዮኖች የሚቆጠሩ ሰዎችን መነሳሻ ነው - የሩሲያ አምባሳደር
Sputnik አፍሪካ
የማንዴላ ቀን፦ የማዲባ የፍትሕ እና ሰላም አሻራ በዓለም ዙሪያ አሁንም በቢሊዮኖች የሚቆጠሩ ሰዎችን መነሳሻ ነው - የሩሲያ አምባሳደር በፕሪቶሪያ የሩሲያ አምባሳደር ሮማን አምባሮቭ፤ 108ኛውን የኔልሰን ማንዴላ የልደት በዓል ምክንያት በማድረግ ለደቡብ... 18.07.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-07-18T15:42+0300
2026-07-18T15:42+0300
2026-07-18T15:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/07/12/4689642_0:89:966:632_1920x0_80_0_0_e3855497ca8ecf238a6c6171a401c05e.jpg
የማንዴላ ቀን፦ የማዲባ የፍትሕ እና ሰላም አሻራ በዓለም ዙሪያ አሁንም በቢሊዮኖች የሚቆጠሩ ሰዎችን መነሳሻ ነው - የሩሲያ አምባሳደር በፕሪቶሪያ የሩሲያ አምባሳደር ሮማን አምባሮቭ፤ 108ኛውን የኔልሰን ማንዴላ የልደት በዓል ምክንያት በማድረግ ለደቡብ አፍሪካ ሕዝብ እና ባለሥልጣናት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል።በመልዕክታቸው "በፍትሐዊነት፣ በአካታችነት እና በውይይት ላይ የተገነባ ማኅበረሰብ የመፍጠር ራዕያቸው ከመቼውም ጊዜ በላይ አሁንም አስፈላጊ እና መጪውን ትውልድ መምራቱንም የሚቀጥል ነው" ብለዋል።አምባሳደሩ አክለውም፤ "ፕሬዚዳንት ማንዴላ በታላቅ ክብር የተላበሷቸውን የርህራሄ እና የመግባባት እሴቶች ሁሉም ሰው እንዲጠብቅ" አበረታተዋል። ቪዲዮ እ.ኤ.አ የካቲት 11፣ 1990 ማንዴላ ከእስር የተፈቱበት ታሪካዊ ዕለትበእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የማንዴላ ቀን፦ የማዲባ የፍትሕ እና ሰላም አሻራ በዓለም ዙሪያ አሁንም በቢሊዮኖች የሚቆጠሩ ሰዎችን መነሳሻ ነው - የሩሲያ አምባሳደር
Sputnik አፍሪካ
የማንዴላ ቀን፦ የማዲባ የፍትሕ እና ሰላም አሻራ በዓለም ዙሪያ አሁንም በቢሊዮኖች የሚቆጠሩ ሰዎችን መነሳሻ ነው - የሩሲያ አምባሳደር
2026-07-18T15:42+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/07/12/4689642_3:0:963:720_1920x0_80_0_0_25f452f8593e80dc9bc3a1c4bcedb9fd.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የማንዴላ ቀን፦ የማዲባ የፍትሕ እና ሰላም አሻራ በዓለም ዙሪያ አሁንም በቢሊዮኖች የሚቆጠሩ ሰዎችን መነሳሻ ነው - የሩሲያ አምባሳደር
15:42 18.07.2026 (የተሻሻለ: 15:44 18.07.2026) የማንዴላ ቀን፦ የማዲባ የፍትሕ እና ሰላም አሻራ በዓለም ዙሪያ አሁንም በቢሊዮኖች የሚቆጠሩ ሰዎችን መነሳሻ ነው - የሩሲያ አምባሳደር
በፕሪቶሪያ የሩሲያ አምባሳደር ሮማን አምባሮቭ፤ 108ኛውን የኔልሰን ማንዴላ የልደት በዓል ምክንያት በማድረግ ለደቡብ አፍሪካ ሕዝብ እና ባለሥልጣናት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል።
በመልዕክታቸው "በፍትሐዊነት፣ በአካታችነት እና በውይይት ላይ የተገነባ ማኅበረሰብ የመፍጠር ራዕያቸው ከመቼውም ጊዜ በላይ አሁንም አስፈላጊ እና መጪውን ትውልድ መምራቱንም የሚቀጥል ነው" ብለዋል።
አምባሳደሩ አክለውም፤ "ፕሬዚዳንት ማንዴላ በታላቅ ክብር የተላበሷቸውን የርህራሄ እና የመግባባት እሴቶች ሁሉም ሰው እንዲጠብቅ" አበረታተዋል።
ቪዲዮ እ.ኤ.አ የካቲት 11፣ 1990 ማንዴላ ከእስር የተፈቱበት ታሪካዊ ዕለት
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X