https://amh.sputniknews.africa/20260718/4688972.html
የክህሎት ሉዓላዊነት፡ አፍሪካ በወጣቶቿ ችሎታ የምትገነባው መጻኢ ዕድል
የክህሎት ሉዓላዊነት፡ አፍሪካ በወጣቶቿ ችሎታ የምትገነባው መጻኢ ዕድል
Sputnik አፍሪካ
አፍሪካ ከ60 በመቶ በላይ የሚሆነው የአህጉሪቱ ህዝብ ከ25 ዓመት በታች ነው። ይህ ግዙፍ የሰው ኃይል ወደ ኢኮኖሚያዊ ውጤት እንዲቀየር፣ ትምህርት እና ሥልጠና ከኢንዱስትሪ ፍላጎት ጋር መጣጣም አለባቸው። 18.07.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-07-18T15:13+0300
2026-07-18T15:13+0300
2026-07-18T15:15+0300
continental drift
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/07/12/4688812_1:0:2257:1269_1920x0_80_0_0_71202b288829effd1705c873942e019a.png
የክህሎት ሉዓላዊነት፡ አፍሪካ በወጣቶቿ ችሎታ የምትገነባው መጻኢ ዕድል
Sputnik አፍሪካ
አፍሪካ ከ60 በመቶ በላይ የሚሆነው የአህጉሪቱ ህዝብ ከ25 ዓመት በታች ነው። ይህ ግዙፍ የሰው ኃይል ወደ ኢኮኖሚያዊ ውጤት እንዲቀየር፣ ትምህርት እና ሥልጠና ከኢንዱስትሪ ፍላጎት ጋር መጣጣም አለባቸው።
"ኢትዮጵያ ለዚህ ጥሩ ምሳሌ ናት። ከ70 በመቶ በላይ የሆነው ህዝባችን ከ30 ዓመት በታች ነው። መንግስት ለስራ ዕድል ፈጠራ ትልቅ ኢላማ በማስቀመጥ ያለውን ቁርጠኝነት አሳይቷል። ይህንን ለማሳካትም በ2020 መጀመሪያ ላይ የተቋቋመውና በአሁኑ ወቅት ወጣት ከሚባሉ ተቋማት አንዱ የሆነው 'የስራ እና ክህሎት ሚኒስቴር' ትልቅ ሚና እየተጫወተ ነው።" ሲሉ በኢትዮጵያ የሥራ እና ክህሎት ሚኒስቴር ብሔራዊ አስተባባሪ እና የ ‘አሶሴሽን ኦፍ ቻርተርድ ሰርቲፋይድ አካውንታንትስ’ (ACCA) ባልደረባ ቃልኪዳን ታደሰ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል፡፡
በዛሬው የኮንቲነንታል ድሪፍት ዝግጅታችን፣ አፍሪካ የራሷን የኢንዱስትሪ ባለሙያዎች ለማፍራት የምታደርገውን ጥረት እና ስለ "ክህሎት ሉዓላዊነት" እንወያያለን።
ሙሉ መረጃውን ለማግኘት በእንግሊዝኛ ቋንቋ የቀረበውን ፕሮግራም ያዳምጡ ፡
አፍሪካ ከ60 በመቶ በላይ የሚሆነው የአህጉሪቱ ህዝብ ከ25 ዓመት በታች ነው። ይህ ግዙፍ የሰው ኃይል ወደ ኢኮኖሚያዊ ውጤት እንዲቀየር፣ ትምህርት እና ሥልጠና ከኢንዱስትሪ ፍላጎት ጋር መጣጣም አለባቸው።በዛሬው የኮንቲነንታል ድሪፍት ዝግጅታችን፣ አፍሪካ የራሷን የኢንዱስትሪ ባለሙያዎች ለማፍራት የምታደርገውን ጥረት እና ስለ "ክህሎት ሉዓላዊነት" እንወያያለን።ሙሉ መረጃውን ለማግኘት በእንግሊዝኛ ቋንቋ የቀረበውን ፕሮግራም ያዳምጡ ፡ፖድካስታችንን በሌሎች አማራጮች ያድምጡ Apple Podcasts –Deezer – Spotify – Afripods – Pocket Casts – Podcast Addict – CastBox
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
ኤደን ተሾመ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/12/1611093_33:0:2073:2040_100x100_80_0_0_4802790ba8d60a7954b1a1aa25ba396b.jpg
ኤደን ተሾመ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/12/1611093_33:0:2073:2040_100x100_80_0_0_4802790ba8d60a7954b1a1aa25ba396b.jpg
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/07/12/4688812_283:0:1975:1269_1920x0_80_0_0_d6170e78e5912a86c16702b5d4e59115.pngSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ኤደን ተሾመ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/12/1611093_33:0:2073:2040_100x100_80_0_0_4802790ba8d60a7954b1a1aa25ba396b.jpg
аудио
የክህሎት ሉዓላዊነት፡ አፍሪካ በወጣቶቿ ችሎታ የምትገነባው መጻኢ ዕድል
15:13 18.07.2026 (የተሻሻለ: 15:15 18.07.2026) አፍሪካ ከ60 በመቶ በላይ የሚሆነው የአህጉሪቱ ህዝብ ከ25 ዓመት በታች ነው። ይህ ግዙፍ የሰው ኃይል ወደ ኢኮኖሚያዊ ውጤት እንዲቀየር፣ ትምህርት እና ሥልጠና ከኢንዱስትሪ ፍላጎት ጋር መጣጣም አለባቸው።
"ኢትዮጵያ ለዚህ ጥሩ ምሳሌ ናት። ከ70 በመቶ በላይ የሆነው ህዝባችን ከ30 ዓመት በታች ነው። መንግስት ለስራ ዕድል ፈጠራ ትልቅ ኢላማ በማስቀመጥ ያለውን ቁርጠኝነት አሳይቷል። ይህንን ለማሳካትም በ2020 መጀመሪያ ላይ የተቋቋመውና በአሁኑ ወቅት ወጣት ከሚባሉ ተቋማት አንዱ የሆነው 'የስራ እና ክህሎት ሚኒስቴር' ትልቅ ሚና እየተጫወተ ነው።" ሲሉ በኢትዮጵያ የሥራ እና ክህሎት ሚኒስቴር ብሔራዊ አስተባባሪ እና የ ‘አሶሴሽን ኦፍ ቻርተርድ ሰርቲፋይድ አካውንታንትስ’ (ACCA) ባልደረባ ቃልኪዳን ታደሰ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል፡፡
በዛሬው የኮንቲነንታል ድሪፍት ዝግጅታችን፣ አፍሪካ የራሷን የኢንዱስትሪ ባለሙያዎች ለማፍራት የምታደርገውን ጥረት እና ስለ "ክህሎት ሉዓላዊነት" እንወያያለን።
ሙሉ መረጃውን ለማግኘት
በእንግሊዝኛ ቋንቋ የቀረበውን ፕሮግራም ያዳምጡ ፡
ፖድካስታችንን በሌሎች አማራጮች ያድምጡ Apple Podcasts –
Deezer –
Spotify –
Afripods –
Pocket Casts –
Podcast Addict –
CastBox