https://amh.sputniknews.africa/20260718/4684491.html
ኢትዮጵያ የአፍሪካን የነፃነት ትግል ያልደገፈችበት የመንግሥትነት ታሪክ አለነበረም - ልዑል ኤርሚያስ ሰህለሦላሴ
ኢትዮጵያ የአፍሪካን የነፃነት ትግል ያልደገፈችበት የመንግሥትነት ታሪክ አለነበረም - ልዑል ኤርሚያስ ሰህለሦላሴ
Sputnik አፍሪካ
ኢትዮጵያ የአፍሪካን የነፃነት ትግል ያልደገፈችበት የመንግሥትነት ታሪክ አለነበረም - ልዑል ኤርሚያስ ሰህለሦላሴ ኢትዮጵያ ደቡብ አፍሪካዊውን የነፃነት ታጋይ ኔልሰን ማንዴላ በፀረ-አፓርታይድ ትግል ድል እንዲቀዳጁ ከፍተኛ ድጋፍ ማድረጓን የቀዳማዊ ሐኃይ... 18.07.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-07-18T09:01+0300
2026-07-18T09:01+0300
2026-07-18T09:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/07/12/4684338_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_1dca197dc78a938daae1184b6362d465.jpg
ኢትዮጵያ የአፍሪካን የነፃነት ትግል ያልደገፈችበት የመንግሥትነት ታሪክ አለነበረም - ልዑል ኤርሚያስ ሰህለሦላሴ ኢትዮጵያ ደቡብ አፍሪካዊውን የነፃነት ታጋይ ኔልሰን ማንዴላ በፀረ-አፓርታይድ ትግል ድል እንዲቀዳጁ ከፍተኛ ድጋፍ ማድረጓን የቀዳማዊ ሐኃይ ሦላሴ የልጅ ልጅ ልኡል ኤርሚያስ ሳህለሦላሴ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል። ዓለም አቀፉን የኔልሰን ማንዴላ ቀን ምክንያት በማድረግ ከስፑትኒክ አፍረካ ጋር ቆይታ ያደረጉት ልዑሉ፤ የማንዴላ ትግል ፍሬ እንዲያፈራ ኢትዮጵያ በፓስፖርትና በውትድርና ሥልጠና ድጋፍ በመስጠት ለአፍሪካ ነፃነት ትልቅ አስተዋፅኦ አድርጋለች ብለዋል። "የኢትዮጵያ መንግሥት ለእነዚያ የአፍሪካ የነጻነት ንቅናቄዎች ድጋፍ በመስጠት ረገድ እጅግ የጎላና ከፍተኛ ሚና ነበረው።" ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ኢትዮጵያ የአፍሪካን የነፃነት ትግል ያልደገፈችበት የመንግሥትነት ታሪክ አለነበረም - ልዑል ኤርሚያስ ሰህለሦላሴ
Sputnik አፍሪካ
ኢትዮጵያ የአፍሪካን የነፃነት ትግል ያልደገፈችበት የመንግሥትነት ታሪክ አለነበረም - ልዑል ኤርሚያስ ሰህለሦላሴ
2026-07-18T09:01+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/07/12/4684338_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_d8594ed03c3726f526eaf178f8401a62.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ኢትዮጵያ የአፍሪካን የነፃነት ትግል ያልደገፈችበት የመንግሥትነት ታሪክ አለነበረም - ልዑል ኤርሚያስ ሰህለሦላሴ
09:01 18.07.2026 (የተሻሻለ: 09:04 18.07.2026) ኢትዮጵያ የአፍሪካን የነፃነት ትግል ያልደገፈችበት የመንግሥትነት ታሪክ አለነበረም - ልዑል ኤርሚያስ ሰህለሦላሴ
ኢትዮጵያ ደቡብ አፍሪካዊውን የነፃነት ታጋይ ኔልሰን ማንዴላ በፀረ-አፓርታይድ ትግል ድል እንዲቀዳጁ ከፍተኛ ድጋፍ ማድረጓን የቀዳማዊ ሐኃይ ሦላሴ የልጅ ልጅ ልኡል ኤርሚያስ ሳህለሦላሴ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
ዓለም አቀፉን የኔልሰን ማንዴላ ቀን ምክንያት በማድረግ ከስፑትኒክ አፍረካ ጋር ቆይታ ያደረጉት ልዑሉ፤ የማንዴላ ትግል ፍሬ እንዲያፈራ ኢትዮጵያ በፓስፖርትና በውትድርና ሥልጠና ድጋፍ በመስጠት ለአፍሪካ ነፃነት ትልቅ አስተዋፅኦ አድርጋለች ብለዋል።
"የኢትዮጵያ መንግሥት ለእነዚያ የአፍሪካ የነጻነት ንቅናቄዎች ድጋፍ በመስጠት ረገድ እጅግ የጎላና ከፍተኛ ሚና ነበረው።"
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X