ኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ ለትንባሆ ቁጥጥር ከ23 ሚሊዮን ብር በላይ በጀት መደበች

© telegram sputnik_ethiopiaኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ ለትንባሆ ቁጥጥር ከ23 ሚሊዮን ብር በላይ በጀት መደበች
ኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ ለትንባሆ ቁጥጥር ከ23 ሚሊዮን ብር በላይ በጀት መደበች - Sputnik አፍሪካ, 1920, 17.07.2026
ሰብስክራይብ

ኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ ለትንባሆ ቁጥጥር ከ23 ሚሊዮን ብር በላይ በጀት መደበች

 

ውሳኔው ለሕዝብ ጤና ጥበቃ ጥረቶች ትልቅ ምዕራፍ ነው መባሉን ጠቅሶ የዘገበው የሀገር ውስጥ ሚዲያ ነው።

 

የአዲስ አበባ አስተዳደር ጤና ቢሮ በበኩሉ በሁሉም የከተማዋ ክፍለ ከተሞች ለሚያከናውነው የቁጥጥር ሥራ 120 ሚሊዮን ብር መመደቡን መገናኛ ብዙኃኑ በዘገባው አክሏል።

 

በሌላ በኩል የኢትዮጵያ የሕዝብ ጤና ኢንስቲትዩት ይፋ ያደረገው የ2024 ጥናት በኢትዮጵያ የትንባሆ ተጠቃሚዎች ቁጥር መቀነሱን አሳይቷል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0