የአፍሪካ የእንስሳ ሃብት አቅም በቴክኖሎጂ እና የፈጠራ ሥራዎች ሊታገዝ ይገባል - የኢንተር አፍሪካ እንሰሳት ሀብት ቢሮ

ሰብስክራይብ

የአፍሪካ የእንስሳ ሃብት አቅም በቴክኖሎጂ እና የፈጠራ ሥራዎች ሊታገዝ ይገባል - የኢንተር አፍሪካ እንሰሳት ሀብት ቢሮ

በእንሰሳት ሀብት ላይ ቴክኖሎጂ እና ፈጠራን ማከል 70 በመቶ የሚሆነውን የምርት ወጭ የሚቀንስ እንደሆነ የቢሮው ኃላፊ ሁያም ሳሊህ (ዶ/ር) ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።

''በድርቅ፣ በደረቅ አካባቢዎች እና በበረሃማ መሬቶች ላይ ሊመረቱ የሚችሉ አዳዲስ የእንሰሳት ምግብ ዝርያዎችንና ሰብሎችን ማልማት ያስፈልገናል። ይህም የአርብቶ አደር ማኅበረሰቡን የግጦሽ እና የምርት ሥራ ለመደገፍ ይረዳል'' ብለዋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0