https://amh.sputniknews.africa/20260717/4680725.html
ኢትዮጵያ በአብዛኛው የታሪክ ዘመኗ የባሕር በር የሌላት አልነበረችም - ሊቢያዊ ፕሮፌሰር
ኢትዮጵያ በአብዛኛው የታሪክ ዘመኗ የባሕር በር የሌላት አልነበረችም - ሊቢያዊ ፕሮፌሰር
Sputnik አፍሪካ
ኢትዮጵያ በአብዛኛው የታሪክ ዘመኗ የባሕር በር የሌላት አልነበረችም - ሊቢያዊ ፕሮፌሰርየሀገሪቱ የባሕር በር ፍላጎትም የሕግ መርሆዎችን፣ ዓለም አቀፍ ሕግ እና ክልላዊ ስምምነቶችን መሠረት ያደረገ ነው ሲሉ ፕሮፌሰር ሳድ ሳላማ ለፐልስ ኦፍ አፍሪካ... 17.07.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-07-17T15:46+0300
2026-07-17T15:46+0300
2026-07-17T15:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/07/11/4680572_0:20:1200:695_1920x0_80_0_0_9801585ecbead9467edebf8a01fdf024.jpg
ኢትዮጵያ በአብዛኛው የታሪክ ዘመኗ የባሕር በር የሌላት አልነበረችም - ሊቢያዊ ፕሮፌሰርየሀገሪቱ የባሕር በር ፍላጎትም የሕግ መርሆዎችን፣ ዓለም አቀፍ ሕግ እና ክልላዊ ስምምነቶችን መሠረት ያደረገ ነው ሲሉ ፕሮፌሰር ሳድ ሳላማ ለፐልስ ኦፍ አፍሪካ በሰጡት ቃለምልልስ ተናግረዋል።"ሁሉም ዓለም አቀፍ ሕጎች እና ቀጣናዊ የሕግ ማዕቀፎች የባሕር በር ለሌላቸው ሀገራት ወደ ባሕር የመድረስ መብት ይሰጣሉ። ይህ ሕጋዊ የሆነ ጥያቄ ነው፤ ዓለም አቀፍ ሕግም የባሕር በር ለሌላቸው ሀገራት የባሕር መውጫ የማግኘት መብታቸውን ያረጋግጣል” ሲሉ ለሚዲያው አብራርተዋል።የኢትዮጵያ መልክዓ ምድራዊ አቀማመጥ እና ለቀይ ባሕር ያላት ቅርበትም የሁሉንም ወገኖች ጥቅም የሚያስከብሩ የትብብር መፍትሔዎችን ለመፈለግ የምታቀርበውን አመክንዮ ያጠናክራል ብለዋል።“ኢትዮጵያ የባሕር በር ለማግኘት የምታደርገው ጥረት ከጎረቤት ሀገራት ወይም የባሕር ጠረፍ ካላቸው ሀገራት የሚሰጥ ስጦታ ወይም ችሮታ ተደርጎ ሊወሰድ አይገባም። ይህ በሁሉም ዓለም አቀፍ የሕግ ሰነዶች የተረጋገጠ ተፈጥሯዊ መብት ነው” ሲሉ አጽንኦት ሰጥተዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/07/11/4680572_124:0:1076:714_1920x0_80_0_0_3449825d833be6887f809ab62110105a.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ኢትዮጵያ በአብዛኛው የታሪክ ዘመኗ የባሕር በር የሌላት አልነበረችም - ሊቢያዊ ፕሮፌሰር
15:46 17.07.2026 (የተሻሻለ: 15:54 17.07.2026) ኢትዮጵያ በአብዛኛው የታሪክ ዘመኗ የባሕር በር የሌላት አልነበረችም - ሊቢያዊ ፕሮፌሰር
የሀገሪቱ የባሕር በር ፍላጎትም የሕግ መርሆዎችን፣ ዓለም አቀፍ ሕግ እና ክልላዊ ስምምነቶችን መሠረት ያደረገ ነው ሲሉ ፕሮፌሰር ሳድ ሳላማ ለፐልስ ኦፍ አፍሪካ በሰጡት ቃለምልልስ ተናግረዋል።
"ሁሉም ዓለም አቀፍ ሕጎች እና ቀጣናዊ የሕግ ማዕቀፎች የባሕር በር ለሌላቸው ሀገራት ወደ ባሕር የመድረስ መብት ይሰጣሉ። ይህ ሕጋዊ የሆነ ጥያቄ ነው፤ ዓለም አቀፍ ሕግም የባሕር በር ለሌላቸው ሀገራት የባሕር መውጫ የማግኘት መብታቸውን ያረጋግጣል” ሲሉ ለሚዲያው አብራርተዋል።
የኢትዮጵያ መልክዓ ምድራዊ አቀማመጥ እና ለቀይ ባሕር ያላት ቅርበትም የሁሉንም ወገኖች ጥቅም የሚያስከብሩ የትብብር መፍትሔዎችን ለመፈለግ የምታቀርበውን አመክንዮ ያጠናክራል ብለዋል።
“ኢትዮጵያ የባሕር በር ለማግኘት የምታደርገው ጥረት ከጎረቤት ሀገራት ወይም የባሕር ጠረፍ ካላቸው ሀገራት የሚሰጥ ስጦታ ወይም ችሮታ ተደርጎ ሊወሰድ አይገባም። ይህ በሁሉም ዓለም አቀፍ የሕግ ሰነዶች የተረጋገጠ ተፈጥሯዊ መብት ነው” ሲሉ አጽንኦት ሰጥተዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X