https://amh.sputniknews.africa/20260717/4679610.html
በኢትዮጵያ የሚያጋጥሙ የወረርሽኝ በሽታዎችን ለመቆጣጠር የሚያስችል አቅም ተገንብቷል- የኢትዮጵያ ኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት
በኢትዮጵያ የሚያጋጥሙ የወረርሽኝ በሽታዎችን ለመቆጣጠር የሚያስችል አቅም ተገንብቷል- የኢትዮጵያ ኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት
Sputnik አፍሪካ
በኢትዮጵያ የሚያጋጥሙ የወረርሽኝ በሽታዎችን ለመቆጣጠር የሚያስችል አቅም ተገንብቷል- የኢትዮጵያ ኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩትበቅርብ በኢትዮጵያ የተከሰቱ የማርበርግና ኤምፖክስ የመሳሰሉ ወረርሽኞችን ዘመናዊ በሆነ ላብራቶሪ ምርምር በማድረግ መግታት ተችሏል... 17.07.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-07-17T13:44+0300
2026-07-17T13:44+0300
2026-07-17T13:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/07/11/4679457_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_f41a97b088126ce226bd67b332b54735.jpg
በኢትዮጵያ የሚያጋጥሙ የወረርሽኝ በሽታዎችን ለመቆጣጠር የሚያስችል አቅም ተገንብቷል- የኢትዮጵያ ኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩትበቅርብ በኢትዮጵያ የተከሰቱ የማርበርግና ኤምፖክስ የመሳሰሉ ወረርሽኞችን ዘመናዊ በሆነ ላብራቶሪ ምርምር በማድረግ መግታት ተችሏል ሲሉ የኢትዮጵያ ኅብረተሰብ ጤና ኢኒስቲትዩት ምክትል ዳሬክተር ጀነራል ዶክተር ሳሮ አብደላ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።''በኢንስቲትዩቱ በሀገሪቱ ውስጥ የሚከሰት የትኛውንም ወረርሽኝ የመለየት ሙሉ አቅም አለ፡፡... አሁን ላብራቶሪዎችን በተለያዩ ቦታዎች ተደራሽ እያደረግን ነው'' ብለዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
በኢትዮጵያ የሚያጋጥሙ የወረርሽኝ በሽታዎችን ለመቆጣጠር የሚያስችል አቅም ተገንብቷል- የኢትዮጵያ ኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት
Sputnik አፍሪካ
በኢትዮጵያ የሚያጋጥሙ የወረርሽኝ በሽታዎችን ለመቆጣጠር የሚያስችል አቅም ተገንብቷል- የኢትዮጵያ ኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት
2026-07-17T13:44+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/07/11/4679457_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_3233a17b9fa462fa8c63930c16b31a3c.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
በኢትዮጵያ የሚያጋጥሙ የወረርሽኝ በሽታዎችን ለመቆጣጠር የሚያስችል አቅም ተገንብቷል- የኢትዮጵያ ኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት
13:44 17.07.2026 (የተሻሻለ: 13:54 17.07.2026) በኢትዮጵያ የሚያጋጥሙ የወረርሽኝ በሽታዎችን ለመቆጣጠር የሚያስችል አቅም ተገንብቷል- የኢትዮጵያ ኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት
በቅርብ በኢትዮጵያ የተከሰቱ የማርበርግና ኤምፖክስ የመሳሰሉ ወረርሽኞችን ዘመናዊ በሆነ ላብራቶሪ ምርምር በማድረግ መግታት ተችሏል ሲሉ የኢትዮጵያ ኅብረተሰብ ጤና ኢኒስቲትዩት ምክትል ዳሬክተር ጀነራል ዶክተር ሳሮ አብደላ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
''በኢንስቲትዩቱ በሀገሪቱ ውስጥ የሚከሰት የትኛውንም ወረርሽኝ የመለየት ሙሉ አቅም አለ፡፡... አሁን ላብራቶሪዎችን በተለያዩ ቦታዎች ተደራሽ እያደረግን ነው'' ብለዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X