https://amh.sputniknews.africa/20260717/4676783.html
ቻድ እ.ኤ.አ ከ2027 ጀምሮ ለሁሉም አፍሪካውያን ከቪዛ ነፃ ጉዞ እንደምትፈቅድ አስታወቀች
ቻድ እ.ኤ.አ ከ2027 ጀምሮ ለሁሉም አፍሪካውያን ከቪዛ ነፃ ጉዞ እንደምትፈቅድ አስታወቀች
Sputnik አፍሪካ
ቻድ እ.ኤ.አ ከ2027 ጀምሮ ለሁሉም አፍሪካውያን ከቪዛ ነፃ ጉዞ እንደምትፈቅድ አስታወቀች ፕሬዚዳንት ማሃማት ኢድሪስ ዴቢ ኢትኖ ፖሊሲው የአፍሪካውያን አጋርነት መገለጫ እና አኅጉራዊ ውህደትን የሚያፋጠን እንደሆነ አስታውቀዋል። የተፈቀደው የቆይታ... 17.07.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-07-17T10:00+0300
2026-07-17T10:00+0300
2026-07-17T10:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/07/11/4676630_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_288e0c94861493f1ba8c4cb995abbf64.jpg
ቻድ እ.ኤ.አ ከ2027 ጀምሮ ለሁሉም አፍሪካውያን ከቪዛ ነፃ ጉዞ እንደምትፈቅድ አስታወቀች ፕሬዚዳንት ማሃማት ኢድሪስ ዴቢ ኢትኖ ፖሊሲው የአፍሪካውያን አጋርነት መገለጫ እና አኅጉራዊ ውህደትን የሚያፋጠን እንደሆነ አስታውቀዋል። የተፈቀደው የቆይታ ጊዜ እና ቅድመ ሁኔታዎችን ጨምሮ ዝርዝር መመሪያዎች እስካሁን ይፋ አአልተደረጉም። ቻድ ለሌሎች አፍሪካውያን የቪዛ አሰጣጥ ሥርዓትን እያቀለሉ ያሉ የአፍሪካ ሀገራትን ዝርዝር ተቀላቅላለች። ቤኒን፣ ኬንያ፣ ጋምቢያ፣ ጋና፣ ሩዋንዳ፣ ሲሸልስ እና ቶጎ ከቪዛ ነፃ የጉዞ ፖሊሲዎችን ቀደም ብለው ተግባራዊ ማድረጋቸው ይታወሳል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/07/11/4676630_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_f59960a116e5a9e829fa67ad0ce6ea72.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ቻድ እ.ኤ.አ ከ2027 ጀምሮ ለሁሉም አፍሪካውያን ከቪዛ ነፃ ጉዞ እንደምትፈቅድ አስታወቀች
10:00 17.07.2026 (የተሻሻለ: 10:04 17.07.2026) ቻድ እ.ኤ.አ ከ2027 ጀምሮ ለሁሉም አፍሪካውያን ከቪዛ ነፃ ጉዞ እንደምትፈቅድ አስታወቀች
ፕሬዚዳንት ማሃማት ኢድሪስ ዴቢ ኢትኖ ፖሊሲው የአፍሪካውያን አጋርነት መገለጫ እና አኅጉራዊ ውህደትን የሚያፋጠን እንደሆነ አስታውቀዋል።
የተፈቀደው የቆይታ ጊዜ እና ቅድመ ሁኔታዎችን ጨምሮ ዝርዝር መመሪያዎች እስካሁን ይፋ አአልተደረጉም።
ቻድ ለሌሎች አፍሪካውያን የቪዛ አሰጣጥ ሥርዓትን እያቀለሉ ያሉ የአፍሪካ ሀገራትን ዝርዝር ተቀላቅላለች። ቤኒን፣ ኬንያ፣ ጋምቢያ፣ ጋና፣ ሩዋንዳ፣ ሲሸልስ እና ቶጎ ከቪዛ ነፃ የጉዞ ፖሊሲዎችን ቀደም ብለው ተግባራዊ ማድረጋቸው ይታወሳል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X