https://amh.sputniknews.africa/20260717/4676115.html
ሩሲያ ቅኝ ገዥ ኃይል አይደለችም፤ ጥቅሟንም የምታስጠብቀው በጋራ ተጠቃሚነት ላይ ተመሥርታ ነው - የሊቢያ ባለሥልጣን
ሩሲያ ቅኝ ገዥ ኃይል አይደለችም፤ ጥቅሟንም የምታስጠብቀው በጋራ ተጠቃሚነት ላይ ተመሥርታ ነው - የሊቢያ ባለሥልጣን
Sputnik አፍሪካ
ሩሲያ ቅኝ ገዥ ኃይል አይደለችም፤ ጥቅሟንም የምታስጠብቀው በጋራ ተጠቃሚነት ላይ ተመሥርታ ነው - የሊቢያ ባለሥልጣን "ሩሲያ ለሊቢያ እና ለአፍሪካ ወዳጅ ሀገር ነች። ማሊ፣ ኒጀር እና ቻድን ጨምሮ ከበርካታ የአፍሪካ ሀገራት ጋር ጥሩ ግንኙነት አላት።... 17.07.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-07-17T09:02+0300
2026-07-17T09:02+0300
2026-07-17T09:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/07/11/4675962_0:67:1280:787_1920x0_80_0_0_9fb28f50dd7693a3318c1907467f7b18.jpg
ሩሲያ ቅኝ ገዥ ኃይል አይደለችም፤ ጥቅሟንም የምታስጠብቀው በጋራ ተጠቃሚነት ላይ ተመሥርታ ነው - የሊቢያ ባለሥልጣን "ሩሲያ ለሊቢያ እና ለአፍሪካ ወዳጅ ሀገር ነች። ማሊ፣ ኒጀር እና ቻድን ጨምሮ ከበርካታ የአፍሪካ ሀገራት ጋር ጥሩ ግንኙነት አላት። እነዚህ ግንኙነቶች በጋራ ጥቅሞች እና ትብብር ላይ የተመሠረቱ ናቸው" ሲሉ በሊቢያ የፓርላማ ሹም መንግሥት የአፍሪካ ጉዳዮች ባለሙሉ ስልጣን ሚኒስትር የሆኑት ኢሳ አብደልማጂድ ማንሱር ለስፑትኒክ ተናግረዋል። ሞስኮ በሊቢያ የውስጥ ጉዳይ ጣልቃ አትገባም፤ በሊቢያ ብሔራዊ ጦር እና በፓርላማ በተሾመው መንግሥት ቁጥጥር ስር ባሉ አካባቢዎች የሚተላለፉ ውሳኔዎችም በራሳቸው በሊቢያውያን የሚወሰኑ ናቸው ሲሉም አፅንኦት ሰጥተዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/07/11/4675962_72:0:1209:853_1920x0_80_0_0_7020a3ca7955f08a14d0fcb380fb33bc.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ሩሲያ ቅኝ ገዥ ኃይል አይደለችም፤ ጥቅሟንም የምታስጠብቀው በጋራ ተጠቃሚነት ላይ ተመሥርታ ነው - የሊቢያ ባለሥልጣን
09:02 17.07.2026 (የተሻሻለ: 09:04 17.07.2026) ሩሲያ ቅኝ ገዥ ኃይል አይደለችም፤ ጥቅሟንም የምታስጠብቀው በጋራ ተጠቃሚነት ላይ ተመሥርታ ነው - የሊቢያ ባለሥልጣን
"ሩሲያ ለሊቢያ እና ለአፍሪካ ወዳጅ ሀገር ነች። ማሊ፣ ኒጀር እና ቻድን ጨምሮ ከበርካታ የአፍሪካ ሀገራት ጋር ጥሩ ግንኙነት አላት። እነዚህ ግንኙነቶች በጋራ ጥቅሞች እና ትብብር ላይ የተመሠረቱ ናቸው" ሲሉ በሊቢያ የፓርላማ ሹም መንግሥት የአፍሪካ ጉዳዮች ባለሙሉ ስልጣን ሚኒስትር የሆኑት ኢሳ አብደልማጂድ ማንሱር ለስፑትኒክ ተናግረዋል።
ሞስኮ በሊቢያ የውስጥ ጉዳይ ጣልቃ አትገባም፤ በሊቢያ ብሔራዊ ጦር እና በፓርላማ በተሾመው መንግሥት ቁጥጥር ስር ባሉ አካባቢዎች የሚተላለፉ ውሳኔዎችም በራሳቸው በሊቢያውያን የሚወሰኑ ናቸው ሲሉም አፅንኦት ሰጥተዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X