https://amh.sputniknews.africa/20260717/4675903.html
የአፍሪካውያን የመረጃ ሉዓላዊነት እንዲረጋገጥ በ2014 በኅብረቱ የተፈረመው የማላቦ ስምምነት መተግበር ይኖርበታል - የዲጂታል ሽግግርና ቴክኖሎጂ አስተዳደር አማካሪ
የአፍሪካውያን የመረጃ ሉዓላዊነት እንዲረጋገጥ በ2014 በኅብረቱ የተፈረመው የማላቦ ስምምነት መተግበር ይኖርበታል - የዲጂታል ሽግግርና ቴክኖሎጂ አስተዳደር አማካሪ
Sputnik አፍሪካ
የአፍሪካውያን የመረጃ ሉዓላዊነት እንዲረጋገጥ በ2014 በኅብረቱ የተፈረመው የማላቦ ስምምነት መተግበር ይኖርበታል - የዲጂታል ሽግግርና ቴክኖሎጂ አስተዳደር አማካሪ የአፍሪካን የሰው ሠራሽ አስተውህሎት አጠቃቀምና የመረጃ አያያዝ በአግባቡ መምራት... 17.07.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-07-17T08:33+0300
2026-07-17T08:33+0300
2026-07-17T08:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/07/11/4675750_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_b75a20f93d883f8efc92ec2c3717e7e2.jpg
የአፍሪካውያን የመረጃ ሉዓላዊነት እንዲረጋገጥ በ2014 በኅብረቱ የተፈረመው የማላቦ ስምምነት መተግበር ይኖርበታል - የዲጂታል ሽግግርና ቴክኖሎጂ አስተዳደር አማካሪ የአፍሪካን የሰው ሠራሽ አስተውህሎት አጠቃቀምና የመረጃ አያያዝ በአግባቡ መምራት የአኅጉሪቱን የዳታ ሉዓላዊነት እንደሚያረጋግጥ የዲጂታል ሽግግርና ቴክኖሎጂ አስተዳደር አማካሪው እስክንድር መስፍን ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበረው ቆይታ ተናግረዋል።"የአፍሪካ ኅብረት እ.አ.አ በ2014 የተፈረመ የማላቦ ስምምነት አለው።...በአብዛኛው የዳታ ሉዓላዊነት ወይም የአኅጉራዊ ዳታ ሉዓላዊነት በጥብቅ ተሰምሮበታል። ሆኖም የስምምነቱ አፈጻጸም በጣም ዘገምተኛ ነው።'' ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የአፍሪካውያን የመረጃ ሉዓላዊነት እንዲረጋገጥ በ2014 በኅብረቱ የተፈረመው የማላቦ ስምምነት መተግበር ይኖርበታል - የዲጂታል ሽግግርና ቴክኖሎጂ አስተዳደር አማካሪ
Sputnik አፍሪካ
የአፍሪካውያን የመረጃ ሉዓላዊነት እንዲረጋገጥ በ2014 በኅብረቱ የተፈረመው የማላቦ ስምምነት መተግበር ይኖርበታል - የዲጂታል ሽግግርና ቴክኖሎጂ አስተዳደር አማካሪ
2026-07-17T08:33+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/07/11/4675750_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_995ab6967dbd3b6cfd25277e011f7608.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የአፍሪካውያን የመረጃ ሉዓላዊነት እንዲረጋገጥ በ2014 በኅብረቱ የተፈረመው የማላቦ ስምምነት መተግበር ይኖርበታል - የዲጂታል ሽግግርና ቴክኖሎጂ አስተዳደር አማካሪ
08:33 17.07.2026 (የተሻሻለ: 08:34 17.07.2026) የአፍሪካውያን የመረጃ ሉዓላዊነት እንዲረጋገጥ በ2014 በኅብረቱ የተፈረመው የማላቦ ስምምነት መተግበር ይኖርበታል - የዲጂታል ሽግግርና ቴክኖሎጂ አስተዳደር አማካሪ
የአፍሪካን የሰው ሠራሽ አስተውህሎት አጠቃቀምና የመረጃ አያያዝ በአግባቡ መምራት የአኅጉሪቱን የዳታ ሉዓላዊነት እንደሚያረጋግጥ የዲጂታል ሽግግርና ቴክኖሎጂ አስተዳደር አማካሪው እስክንድር መስፍን ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበረው ቆይታ ተናግረዋል።
"የአፍሪካ ኅብረት እ.አ.አ በ2014 የተፈረመ የማላቦ ስምምነት አለው።...በአብዛኛው የዳታ ሉዓላዊነት ወይም የአኅጉራዊ ዳታ ሉዓላዊነት በጥብቅ ተሰምሮበታል። ሆኖም የስምምነቱ አፈጻጸም በጣም ዘገምተኛ ነው።''
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X