በአፍሪካ የመጀመሪያ በሆነው በኢትዮጵያ የሰው ሠራሽ አስተውህሎት ዩኒቨርስቲ አፍሪካውያን ነጻ የትምህርት እድል ያገኛሉ - ሥራና ክህሎት ሚኒስቴር

ሰብስክራይብ

በአፍሪካ የመጀመሪያ በሆነው በኢትዮጵያ የሰው ሠራሽ አስተውህሎት ዩኒቨርስቲ አፍሪካውያን ነጻ የትምህርት እድል ያገኛሉ - ሥራና ክህሎት ሚኒስቴር

በሥራና ክህሎት ሚኒስቴር ብሔራዊ አስተባባሪ ቃልኪዳን ታደሰ፤ በቴክኒክና ሙያ ትምህርት የዲጂታል፣ የሰው ሠራሽና የሳይበር ደህንነት ክህሎቶችን በመሠረታዊነት ለመገንባት እየተሠራ ነው ሲሉ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል፡፡

''ኤአይ በወሬ ደረጃ ብቻ ያለ ሳይሆን በተግባርም ወደ መሬት ወርዶ እየተሠራበት ያለ ጉዳይ ነው።...ለአዲሱ የቴክኒክና ሙያ ስትራቴጂ ቁልፍ ምሰሶ ነው'' ብለዋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0