በፓሪስ አቅራቢያ የተነሳው ሰደድ እሳት የዩኔስኮ ጥብቅ ደን ላይ 10% ውድመት አደረሰ

ሰብስክራይብ

#viral | በፓሪስ አቅራቢያ የተነሳው ሰደድ እሳት የዩኔስኮ ጥብቅ ደን ላይ 10% ውድመት አደረሰ

በፎንቴንብሎ ባዮስፌር ጥበቃ ቀጣና ውስጥ የተነሳው የሰደድ እሳት በአቅራቢያው 1,000 የሚጠጉ ነዋሪዎች እንዲፈናቀሉ ያደረገ ሲሆን 800 የእሳት አደጋ ተከላካዮች እና አራት የእሳት አደጋ መከላከያ አውሮፕላኖች አሁንም እሳቱን ለመቆጣጠር እርብርብ እያደረጉ ይገኛሉ።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0