በሰው ሠራሽ አስተውህሎት ዘመን አፍሪካውያን የመረጃ ሉዓላዊነታቸውን ማስጠበቅ ላይ ሊሠሩ ይገባል - የዲጂታል ሽግግርና የቴክኖሎጂ አስተዳደር ባለሙያ

ሰብስክራይብ

በሰው ሠራሽ አስተውህሎት ዘመን አፍሪካውያን የመረጃ ሉዓላዊነታቸውን ማስጠበቅ ላይ ሊሠሩ ይገባል - የዲጂታል ሽግግርና የቴክኖሎጂ አስተዳደር ባለሙያ

በምዕራባውያን ቴክኖሎጂ ውጤት የደህንነተና የስጋት ተጋላጭነትን ያለገነዘበ አጠቃቀም በአፍሪካ ላይ ከፍተኛ ጉዳት ሊያስከትል እንደሚችል የዲጂታል ሽግግርና ቴክኖሎጂ አስተዳደር አማካሪው እስክንድር መስፍን ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።

''በዘርፉ በአፍሪካ ላይ ብዙ ትኩረት አለ፡፡...ከፍተኛ የኃይል አቅም እንዲሁም የምዕራባውያን ተቋማትና ኩባንያዎች ትልቅ የንግድ ፍላጎት ዕድገት አለ፡፡

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0