በኢትዮጵያ ሀገራዊ መግባባት ለመፍጠር ጠንካራ ተቋማትና የሕግ ማዕቀፎች ያስፈልጋሉ - የአስተዳደርና የልማት ፖሊሲ ተንታኝ

ሰብስክራይብ

በኢትዮጵያ ሀገራዊ መግባባት ለመፍጠር ጠንካራ ተቋማትና የሕግ ማዕቀፎች ያስፈልጋሉ - የአስተዳደርና የልማት ፖሊሲ ተንታኝ

ከምክክር ሂደቱ ውጤቶች መካከል የተቋማትን ነጻነት እና ጥንካሬ ማረጋገጥ አንዱ ሊሆን እንደሚገባ የአስተዳደርና የልማት ፖሊሲ ተንታኙ ጂሬኛ ታደሰ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።

''የሕግ ማዕቀፎቻችን እና ተቋማት ያን ያህል ጠንካራ አይደሉም። ስለዚህ እነዚህ ተቋማት ጠንካራ መሆን አለባቸው።"

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0