የደቡብ አፍሪካ ፍላጎት የጎረቤቶቿ መረጋጋት ነው - የደቡብ አፍሪካ ፕሬዚዳንት ቃል አቀባይ

ሰብስክራይብ

የደቡብ አፍሪካ ፍላጎት የጎረቤቶቿ መረጋጋት ነው - የደቡብ አፍሪካ ፕሬዚዳንት ቃል አቀባይ

የዚምቧቤ ፕሬዚዳንት እና የፓርላማ ሥልጣን ዘመን መራዘሙን አስመልክቶ ስፑትኒክ አፍሪካ ላቀረበላቸው ጥያቄ ምላሽ የሰጡት ቪንሰንት ማግዌንያ፤ "ሂደቱ ተገቢ ነበር ወይም አልነበረም ብሎ መፍረድ የእኛ ድርሻ አይደለም። የእኛ ፍላጎት ጎረቤቶቻችን የፖለቲካ ሂደቶችን ለሚመሩ ሕገ-መንግሥታዊ ድንጋጌዎች እንዲሁም ለሕግ የበላይነት ያላቸውን ቁርጠኝነት ጠብቀው መቀጠላቸውን ማየት ነው" ብለዋል።

​ "ምንም ዓይነት የአለመረጋጋት ምልክቶች አለማየታችን የሚያበረታታ ነው። የዚምቧቤ ሕዝብ በራሱ ጊዜ ወደ ምርጫ ሲሄድ ጉዳዮቹ በመጨረሻ እልባት እንደሚያገኙ እና እንደሚጠናቀቁ እገምታለሁ" በማለት መልሰዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0