https://amh.sputniknews.africa/20260715/4660699.html
የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የኢኮኖሚ ዲፕሎማሲ በዓመቱ የ12.5 ቢሊዮን ዶላር ስምምነት አሳካ
የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የኢኮኖሚ ዲፕሎማሲ በዓመቱ የ12.5 ቢሊዮን ዶላር ስምምነት አሳካ
Sputnik አፍሪካ
የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የኢኮኖሚ ዲፕሎማሲ በዓመቱ የ12.5 ቢሊዮን ዶላር ስምምነት አሳካ የሚኒስቴር መሥሪያ ቤቱ የኢኮኖሚ ዲፕሎማሲ ጥረት አዳዲስ የውጭ ባለ ሀብቶች ወደ ኢትዮጵያ እንዲገቡ እና በተለያዩ የኢንቨስትመንት ዘርፎች መዋዕለ ነዋያቸውን... 15.07.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-07-15T18:46+0300
2026-07-15T18:46+0300
2026-07-15T18:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/07/0f/4660546_0:49:960:589_1920x0_80_0_0_d15ca527fe681f030d916f427118e9e2.jpg
የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የኢኮኖሚ ዲፕሎማሲ በዓመቱ የ12.5 ቢሊዮን ዶላር ስምምነት አሳካ የሚኒስቴር መሥሪያ ቤቱ የኢኮኖሚ ዲፕሎማሲ ጥረት አዳዲስ የውጭ ባለ ሀብቶች ወደ ኢትዮጵያ እንዲገቡ እና በተለያዩ የኢንቨስትመንት ዘርፎች መዋዕለ ነዋያቸውን እንዲያፈሱ ማስቻሉን በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የኢኮኖሚ ዲፕሎማሲ ዋና ዳይሬክተር አምባሳደር ዩሐንስ ፋንታውን ጠቅሶ የሀገር ውስጥ ሚዲያ ዘግቧል። በተለያዩ ሀገራት የሚገኙ አምባሳደሮች ለውጤቱ አስተዋጽኦ እንዳደረጉ እና ኢትዮጵያ ለኢንቨስትመንት ምቹ እንደሆነች የማሳወቅ ሥራው እንደቀጠለ ገልፀዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/07/0f/4660546_55:0:906:638_1920x0_80_0_0_cf88d9b9524a2d075794626b449ef7eb.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የኢኮኖሚ ዲፕሎማሲ በዓመቱ የ12.5 ቢሊዮን ዶላር ስምምነት አሳካ
18:46 15.07.2026 (የተሻሻለ: 18:54 15.07.2026) የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የኢኮኖሚ ዲፕሎማሲ በዓመቱ የ12.5 ቢሊዮን ዶላር ስምምነት አሳካ
የሚኒስቴር መሥሪያ ቤቱ የኢኮኖሚ ዲፕሎማሲ ጥረት አዳዲስ የውጭ ባለ ሀብቶች ወደ ኢትዮጵያ እንዲገቡ እና በተለያዩ የኢንቨስትመንት ዘርፎች መዋዕለ ነዋያቸውን እንዲያፈሱ ማስቻሉን በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የኢኮኖሚ ዲፕሎማሲ ዋና ዳይሬክተር አምባሳደር ዩሐንስ ፋንታውን ጠቅሶ የሀገር ውስጥ ሚዲያ ዘግቧል።
በተለያዩ ሀገራት የሚገኙ አምባሳደሮች ለውጤቱ አስተዋጽኦ እንዳደረጉ እና ኢትዮጵያ ለኢንቨስትመንት ምቹ እንደሆነች የማሳወቅ ሥራው እንደቀጠለ ገልፀዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X