https://amh.sputniknews.africa/20260715/4659814.html
የጋና ባሕላዊ የወርቅ ምርት የ2025ቱን ክብረወሰን ይሰብራል ተባለ
የጋና ባሕላዊ የወርቅ ምርት የ2025ቱን ክብረወሰን ይሰብራል ተባለ
Sputnik አፍሪካ
የጋና ባሕላዊ የወርቅ ምርት የ2025ቱን ክብረወሰን ይሰብራል ተባለ የጋና ወርቅ ቦርድ እ.ኤ.አ በ2026 የመጀመሪያ አጋማሽ ከባሕላዊ ወርቅ አምራቾች እስከ 54 ቶን ወርቅ መግዛቱንና የዘንድሮው ምርት የባለፈውን ዓመት ክብረወሰን ለመጋራት ወይም... 15.07.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-07-15T17:33+0300
2026-07-15T17:33+0300
2026-07-15T17:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/07/0f/4659661_0:67:1280:787_1920x0_80_0_0_9939f85c3725d4683591355a67937e4f.jpg
የጋና ባሕላዊ የወርቅ ምርት የ2025ቱን ክብረወሰን ይሰብራል ተባለ የጋና ወርቅ ቦርድ እ.ኤ.አ በ2026 የመጀመሪያ አጋማሽ ከባሕላዊ ወርቅ አምራቾች እስከ 54 ቶን ወርቅ መግዛቱንና የዘንድሮው ምርት የባለፈውን ዓመት ክብረወሰን ለመጋራት ወይም ለመሻገር በጥሩ ጉዞ ላይ እንደሚገኝ የቦርዱ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ሳሚ ጂያምፊ ገልጸዋል። ኮንትሮባንድን ለመግታት የተደረጉ ማሻሻያዎች በ2025 የጋናን የባሕላዊ ወርቅ ምርት ወደ ከፍተኛው 104 ቶን በማድረስ ከግዙፍ ማዕድን አምራቾች እንዲበልጥ አድርገውታል። ዘርፉ ትልልቅ የማዕድን ኩባንያዎች ካስገቡት 9 ቢሊዮን ዶላር የላቀ 11 ቢሊዮን ዶላር የሚጠጋ የውጭ ምንዛሬ ማስገኘቱን ዋና ሥራ አስፈጻሚው አክለው ገልጸዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/07/0f/4659661_72:0:1209:853_1920x0_80_0_0_a5f427246918d323d02453b49984d70f.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የጋና ባሕላዊ የወርቅ ምርት የ2025ቱን ክብረወሰን ይሰብራል ተባለ
17:33 15.07.2026 (የተሻሻለ: 17:34 15.07.2026) የጋና ባሕላዊ የወርቅ ምርት የ2025ቱን ክብረወሰን ይሰብራል ተባለ
የጋና ወርቅ ቦርድ እ.ኤ.አ በ2026 የመጀመሪያ አጋማሽ ከባሕላዊ ወርቅ አምራቾች እስከ 54 ቶን ወርቅ መግዛቱንና የዘንድሮው ምርት የባለፈውን ዓመት ክብረወሰን ለመጋራት ወይም ለመሻገር በጥሩ ጉዞ ላይ እንደሚገኝ የቦርዱ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ሳሚ ጂያምፊ ገልጸዋል።
ኮንትሮባንድን ለመግታት የተደረጉ ማሻሻያዎች በ2025 የጋናን የባሕላዊ ወርቅ ምርት ወደ ከፍተኛው 104 ቶን በማድረስ ከግዙፍ ማዕድን አምራቾች እንዲበልጥ አድርገውታል። ዘርፉ ትልልቅ የማዕድን ኩባንያዎች ካስገቡት 9 ቢሊዮን ዶላር የላቀ 11 ቢሊዮን ዶላር የሚጠጋ የውጭ ምንዛሬ ማስገኘቱን ዋና ሥራ አስፈጻሚው አክለው ገልጸዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X