በፋርስ ባሕረ ሰላጤ ያለው ሁኔታ እየተባባሰ ባይገኛል፤ አሜሪካ በአሁኑ ወቅት በዩክሬን የሰላም እልባት ላይ ትኩረት እያደረገች አይደለም - ክሬምሊን

© telegram sputnik_ethiopiaበፋርስ ባሕረ ሰላጤ ያለው ሁኔታ እየተባባሰ ባይገኛል፤ አሜሪካ በአሁኑ ወቅት በዩክሬን የሰላም እልባት ላይ ትኩረት እያደረገች አይደለም - ክሬምሊን
በፋርስ ባሕረ ሰላጤ ያለው ሁኔታ እየተባባሰ ባይገኛል፤ አሜሪካ በአሁኑ ወቅት በዩክሬን የሰላም እልባት ላይ ትኩረት እያደረገች አይደለም - ክሬምሊን - Sputnik አፍሪካ, 1920, 15.07.2026
ሰብስክራይብ

በፋርስ ባሕረ ሰላጤ ያለው ሁኔታ እየተባባሰ ባይገኛል፤ አሜሪካ በአሁኑ ወቅት በዩክሬን የሰላም እልባት ላይ ትኩረት እያደረገች አይደለም - ክሬምሊን

የፕሬዚዳንቱ ቃል አቀባይ ዲሚትሪ ፔስኮቭ በመግለጫቸው ያነሷቸው ሌሎች ነጥቦች፦

▪ ሩሲያ፤ ዋሽንግተን በአሁኑ ወቅት ካሉባት ችግሮች ነፃ ስትሆን በዩክሬን ጉዳይ ላይ የምታደርገውን የሽምግልና ጥረት ለመቀጠል ዝግጁ መሆኗን የሚጠቁሙ ምልክቶች ከአሜሪካ አግኝታለች።

▪ አዳዲስ ፀረ-ሩሲያ ማዕቀቦችን በተመለከተ ከአሜሪካ የሚወጡ መግለጫዎችን ክሬምሊን በጥንቃቄ እያዳመጠ፣ እየመዘገበ እና እየተነተነ ይገኛል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0