https://amh.sputniknews.africa/20260715/4658934.html
የዐቃቤ ሕግ መሥሪያ ቤት በአና ኖቪኮቫ መዝገብ ላይ የቀረበውን አዲስ ከእስር የመፈታት ጥያቄ ውድቅ ማድረጉን ጠበቃዋ ገለጹ
የዐቃቤ ሕግ መሥሪያ ቤት በአና ኖቪኮቫ መዝገብ ላይ የቀረበውን አዲስ ከእስር የመፈታት ጥያቄ ውድቅ ማድረጉን ጠበቃዋ ገለጹ
Sputnik አፍሪካ
የዐቃቤ ሕግ መሥሪያ ቤት በአና ኖቪኮቫ መዝገብ ላይ የቀረበውን አዲስ ከእስር የመፈታት ጥያቄ ውድቅ ማድረጉን ጠበቃዋ ገለጹ ሩሲያዊቷ የበጎ አድራጎት ሠራተኛ ዛሬ ረቡዕ የምታደርገው አራተኛ ምርመራ "ምናልባትም የመጨረሻ ሊሆን ይችላል" ሲሉ ጠበቃዋ ፊሊፕ... 15.07.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-07-15T16:49+0300
2026-07-15T16:49+0300
2026-07-15T16:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/07/0f/4658781_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_0a81d21bad7f845906ad81b1c1192dd9.jpg
የዐቃቤ ሕግ መሥሪያ ቤት በአና ኖቪኮቫ መዝገብ ላይ የቀረበውን አዲስ ከእስር የመፈታት ጥያቄ ውድቅ ማድረጉን ጠበቃዋ ገለጹ ሩሲያዊቷ የበጎ አድራጎት ሠራተኛ ዛሬ ረቡዕ የምታደርገው አራተኛ ምርመራ "ምናልባትም የመጨረሻ ሊሆን ይችላል" ሲሉ ጠበቃዋ ፊሊፕ ደ ቪል ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።“አሁን ከእናንተ ጋር እየተነጋገርኩ ባለሁበት ሰዓት የዐቃቤ ሕግ መሥሪያ ቤቱ ሐምሌ 7 ቀን ያቀረበችውን የመጨረሻ ከእስር የመፈታት ማመልከቻ ውድቅ ማድረጉን የሚገልጽ ምላሽ ደርሶኛል።” አና ኖቪኮቫ “ኤስ.ኦ.ኤስ ዶንባስ” የተሰኘው የሰብዓዊ ረድኤት ማኅበር ካቋቋሙ መሥራቾች አንዷ ናት። በፈረንሳይ በስለላ ወንጀል ተከሳ እ.አ.አ ከኅዳር 2025 ጀምሮ በእስር ላይ የምትገኝ ሲሆን በጊዜያዊ እስር ጉዳይ ውሳኔ በሚሰጠው የፓሪስ ፍርድ ቤት ዛሬ ትቀርባለች ተብሎ ይጠበቃል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የዐቃቤ ሕግ መሥሪያ ቤት በአና ኖቪኮቫ መዝገብ ላይ የቀረበውን አዲስ ከእስር የመፈታት ጥያቄ ውድቅ ማድረጉን ጠበቃዋ ገለጹ
Sputnik አፍሪካ
የዐቃቤ ሕግ መሥሪያ ቤት በአና ኖቪኮቫ መዝገብ ላይ የቀረበውን አዲስ ከእስር የመፈታት ጥያቄ ውድቅ ማድረጉን ጠበቃዋ ገለጹ
2026-07-15T16:49+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/07/0f/4658781_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_f1092846bd208b012e4ce5cf5d88f112.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የዐቃቤ ሕግ መሥሪያ ቤት በአና ኖቪኮቫ መዝገብ ላይ የቀረበውን አዲስ ከእስር የመፈታት ጥያቄ ውድቅ ማድረጉን ጠበቃዋ ገለጹ
16:49 15.07.2026 (የተሻሻለ: 16:54 15.07.2026) የዐቃቤ ሕግ መሥሪያ ቤት በአና ኖቪኮቫ መዝገብ ላይ የቀረበውን አዲስ ከእስር የመፈታት ጥያቄ ውድቅ ማድረጉን ጠበቃዋ ገለጹ
ሩሲያዊቷ የበጎ አድራጎት ሠራተኛ ዛሬ ረቡዕ የምታደርገው አራተኛ ምርመራ "ምናልባትም የመጨረሻ ሊሆን ይችላል" ሲሉ ጠበቃዋ ፊሊፕ ደ ቪል ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
“አሁን ከእናንተ ጋር እየተነጋገርኩ ባለሁበት ሰዓት የዐቃቤ ሕግ መሥሪያ ቤቱ ሐምሌ 7 ቀን ያቀረበችውን የመጨረሻ ከእስር የመፈታት ማመልከቻ ውድቅ ማድረጉን የሚገልጽ ምላሽ ደርሶኛል።”
አና ኖቪኮቫ “ኤስ.ኦ.ኤስ ዶንባስ” የተሰኘው የሰብዓዊ ረድኤት ማኅበር ካቋቋሙ መሥራቾች አንዷ ናት። በፈረንሳይ በስለላ ወንጀል ተከሳ እ.አ.አ ከኅዳር 2025 ጀምሮ በእስር ላይ የምትገኝ ሲሆን በጊዜያዊ እስር ጉዳይ ውሳኔ በሚሰጠው የፓሪስ ፍርድ ቤት ዛሬ ትቀርባለች ተብሎ ይጠበቃል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X