https://amh.sputniknews.africa/20260714/4653834.html
ሀገር በቀል የብሔራዊ የምክክር መድረክ ሁሉንም ባለድርሻ አሸናፊ ያደርጋል - ኢትዮጵያዊ ተንታኝ
ሀገር በቀል የብሔራዊ የምክክር መድረክ ሁሉንም ባለድርሻ አሸናፊ ያደርጋል - ኢትዮጵያዊ ተንታኝ
Sputnik አፍሪካ
ሀገር በቀል የብሔራዊ የምክክር መድረክ ሁሉንም ባለድርሻ አሸናፊ ያደርጋል - ኢትዮጵያዊ ተንታኝበተለይም በኢትዮጵያ በዘመናት መካከል ያጋጠሙ ቅሬታዎች ፣ የህግና የመዋቅር ድክመቶችን ለማስተካክል አገር በቀል የምክክር ሂደት ትልቅ ሚና እንዳለው... 14.07.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-07-14T20:25+0300
2026-07-14T20:25+0300
2026-07-14T20:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/07/0e/4653681_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_021ea9b002c60cc387bfb6211b0296a8.jpg
ሀገር በቀል የብሔራዊ የምክክር መድረክ ሁሉንም ባለድርሻ አሸናፊ ያደርጋል - ኢትዮጵያዊ ተንታኝበተለይም በኢትዮጵያ በዘመናት መካከል ያጋጠሙ ቅሬታዎች ፣ የህግና የመዋቅር ድክመቶችን ለማስተካክል አገር በቀል የምክክር ሂደት ትልቅ ሚና እንዳለው የአስተዳደርና የልማት ፖሊሲ ተንታኙ ጅሬኛ ታደሰ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።ተንታኙ "ወደ ብሔራዊ ምክክር ወይም ብሔራዊ መግባባት ስንመጣ... ባለድርሻ አካላት በጋራ መወያየት ይኖርባቸዋል። እርስ በርስ በመከባበር የመደማመጥና የመናገር እኩል ዕድል ሊኖራቸው ይገባል፤ እውነታቸውም ሊደመጥ ይገባል። በዚህም የመጨረሻው ውጤት ሁሉንም ወገን አሸናፊ የሚያደርግ ይሆናል '' ብለዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ሀገር በቀል የብሔራዊ የምክክር መድረክ ሁሉንም ባለድርሻ አሸናፊ ያደርጋል - ኢትዮጵያዊ ተንታኝ
Sputnik አፍሪካ
ሀገር በቀል የብሔራዊ የምክክር መድረክ ሁሉንም ባለድርሻ አሸናፊ ያደርጋል - ኢትዮጵያዊ ተንታኝ
2026-07-14T20:25+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/07/0e/4653681_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_6769ebae0b3ccb6f496b03d251459723.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ሀገር በቀል የብሔራዊ የምክክር መድረክ ሁሉንም ባለድርሻ አሸናፊ ያደርጋል - ኢትዮጵያዊ ተንታኝ
20:25 14.07.2026 (የተሻሻለ: 20:34 14.07.2026) ሀገር በቀል የብሔራዊ የምክክር መድረክ ሁሉንም ባለድርሻ አሸናፊ ያደርጋል - ኢትዮጵያዊ ተንታኝ
በተለይም በኢትዮጵያ በዘመናት መካከል ያጋጠሙ ቅሬታዎች ፣ የህግና የመዋቅር ድክመቶችን ለማስተካክል አገር በቀል የምክክር ሂደት ትልቅ ሚና እንዳለው የአስተዳደርና የልማት ፖሊሲ ተንታኙ ጅሬኛ ታደሰ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
ተንታኙ "ወደ ብሔራዊ ምክክር ወይም ብሔራዊ መግባባት ስንመጣ... ባለድርሻ አካላት በጋራ መወያየት ይኖርባቸዋል። እርስ በርስ በመከባበር የመደማመጥና የመናገር እኩል ዕድል ሊኖራቸው ይገባል፤ እውነታቸውም ሊደመጥ ይገባል። በዚህም የመጨረሻው ውጤት ሁሉንም ወገን አሸናፊ የሚያደርግ ይሆናል '' ብለዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X