https://amh.sputniknews.africa/20260714/4652512.html
ሀገራዊ ችግሮችን በምክክር ለመፍታት ከምዕራባውያን መፍትሄ ይልቅ ሀገር በቀል ሥርዓቶችን መከተል ይገባል - የአስተዳደርና የልማት ፖሊሲ ተንታኝ
ሀገራዊ ችግሮችን በምክክር ለመፍታት ከምዕራባውያን መፍትሄ ይልቅ ሀገር በቀል ሥርዓቶችን መከተል ይገባል - የአስተዳደርና የልማት ፖሊሲ ተንታኝ
Sputnik አፍሪካ
ሀገራዊ ችግሮችን በምክክር ለመፍታት ከምዕራባውያን መፍትሄ ይልቅ ሀገር በቀል ሥርዓቶችን መከተል ይገባል - የአስተዳደርና የልማት ፖሊሲ ተንታኝ በሀገራዊ ምክክሮች ላይ የሌሎች ሀገራት ጣልቃ ገብነት ካለ ችግሩ ዘላቂ መፍትሄ እንዳይኖረው ያደርጋል ሲሉ... 14.07.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-07-14T18:45+0300
2026-07-14T18:45+0300
2026-07-14T18:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/07/0e/4652359_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_bf44333e6ed0c84c82bf6a18969b9e92.jpg
ሀገራዊ ችግሮችን በምክክር ለመፍታት ከምዕራባውያን መፍትሄ ይልቅ ሀገር በቀል ሥርዓቶችን መከተል ይገባል - የአስተዳደርና የልማት ፖሊሲ ተንታኝ በሀገራዊ ምክክሮች ላይ የሌሎች ሀገራት ጣልቃ ገብነት ካለ ችግሩ ዘላቂ መፍትሄ እንዳይኖረው ያደርጋል ሲሉ የአስተዳደርና የልማት ፖሊሲ ተንታኙ ጅሬኛ ታደሰ ነገ ሐምሌ 8 ቀን 2018 ዓ.ም. የሚጀመረውን የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር አስመልክቶ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።"በሀገራዊ ምክክር ሂደት ላይ የሦስተኛ ወገን ጣልቃ ገብነት ወይም የሥልጣን መጋራት ካለ፣ የሆነ የተለየ ፍላጎት አለ ማለት ነው። ነገር ግን ሂደቱ ሀገር በቀል አሊያም በውስጥ አቅም የሚደረግ ከሆነ፣ ለችግሮች ሁሉ ዐውድ ሰጥቶ ለማለፍ ቀላል ይሆናል። በብለዋል ሀገራዊ ምክክሩ በኢትዮጵያ የውስጥ አቅም መደረጉ ውጤቱ ላይ ሊያሳድር ስለሚችለው አዎንታዊ ተጽዕኖ ባለሙያው የሰጡትን ማብራሪያ ከቪዲዮው ይመልከቱ፡፡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ሀገራዊ ችግሮችን በምክክር ለመፍታት ከምዕራባውያን መፍትሄ ይልቅ ሀገር በቀል ሥርዓቶችን መከተል ይገባል - የአስተዳደርና የልማት ፖሊሲ ተንታኝ
Sputnik አፍሪካ
ሀገራዊ ችግሮችን በምክክር ለመፍታት ከምዕራባውያን መፍትሄ ይልቅ ሀገር በቀል ሥርዓቶችን መከተል ይገባል - የአስተዳደርና የልማት ፖሊሲ ተንታኝ
2026-07-14T18:45+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/07/0e/4652359_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_350c8939bcbd2a38f4631227815cf04e.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ሀገራዊ ችግሮችን በምክክር ለመፍታት ከምዕራባውያን መፍትሄ ይልቅ ሀገር በቀል ሥርዓቶችን መከተል ይገባል - የአስተዳደርና የልማት ፖሊሲ ተንታኝ
18:45 14.07.2026 (የተሻሻለ: 18:54 14.07.2026) ሀገራዊ ችግሮችን በምክክር ለመፍታት ከምዕራባውያን መፍትሄ ይልቅ ሀገር በቀል ሥርዓቶችን መከተል ይገባል - የአስተዳደርና የልማት ፖሊሲ ተንታኝ
በሀገራዊ ምክክሮች ላይ የሌሎች ሀገራት ጣልቃ ገብነት ካለ ችግሩ ዘላቂ መፍትሄ እንዳይኖረው ያደርጋል ሲሉ የአስተዳደርና የልማት ፖሊሲ ተንታኙ ጅሬኛ ታደሰ ነገ ሐምሌ 8 ቀን 2018 ዓ.ም. የሚጀመረውን የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር አስመልክቶ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
"በሀገራዊ ምክክር ሂደት ላይ የሦስተኛ ወገን ጣልቃ ገብነት ወይም የሥልጣን መጋራት ካለ፣ የሆነ የተለየ ፍላጎት አለ ማለት ነው። ነገር ግን ሂደቱ ሀገር በቀል አሊያም በውስጥ አቅም የሚደረግ ከሆነ፣ ለችግሮች ሁሉ ዐውድ ሰጥቶ ለማለፍ ቀላል ይሆናል። በብለዋል
ሀገራዊ ምክክሩ በኢትዮጵያ የውስጥ አቅም መደረጉ ውጤቱ ላይ ሊያሳድር ስለሚችለው አዎንታዊ ተጽዕኖ ባለሙያው የሰጡትን ማብራሪያ ከቪዲዮው ይመልከቱ፡፡
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X