ኢራን በ"ድል ዘመቻ 2" ሁለተኛውን የአጸፋ ጥቃት ማዕበል ጀመረች

ሰብስክራይብ

ኢራን በ"ድል ዘመቻ 2" ሁለተኛውን የአጸፋ ጥቃት ማዕበል ጀመረች

የኢራን እስላማዊ አብዮታዊ ዘብ ከሐምሌ 6 እስከ 7 በነበረው ሌሊት በጆርዳን በሚገኙ የአሜሪካ የራዳር ሥርዓቶች እና ወታደራዊ መሠረቶች ላይ የተቀናጀ ጥቃት ፈጽሟል።

ጥቃቱ የተፈጸመው ፋታህ እና ኬይባር-ሸካን የተባሉ ሚሳኤሎችን በመጠቀም መሆኑን የኢራን መንግሥታዊ መገናኛ ብዙኃን ያወጡት ተንቀሳቃሽ ምስል ያሳያል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0