የኢራን እስላማዊ አብዮታዊ ዘብ ኮርፕስ በጆርዳን በሚገኝ የአሜሪካ የአየር ምድብ ላይ ጥቃት መፈጸሙ ተዘገበ

© telegram sputnik_ethiopiaየኢራን እስላማዊ አብዮታዊ ዘብ ኮርፕስ በጆርዳን በሚገኝ የአሜሪካ የአየር ምድብ ላይ ጥቃት ፈፈጸሙ ተዘገበ
የኢራን እስላማዊ አብዮታዊ ዘብ ኮርፕስ በጆርዳን በሚገኝ የአሜሪካ የአየር ምድብ ላይ ጥቃት ፈፈጸሙ ተዘገበ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 14.07.2026
ሰብስክራይብ
የኢራን እስላማዊ አብዮታዊ ዘብ ኮርፕስ በጆርዳን በሚገኝ የአሜሪካ የአየር ምድብ ላይ ጥቃት ፈፈጸሙ ተዘገበ

የአየር ምድቡ አሜሪካ ኃይሎች በኢራን ላይ ጥቃት ለመሰንዘር የሚጠቀሙበት እንደሆነም ገልጿል፡፡


“የእስልምና ተዋጊዎች... ‘ሕጻናትን ገዳይ’ በሆነው የአሜሪካ ጦር በተያዘው አየር ማረፊያ ላይ በሚገኙት የጠላት አሜሪካውያን ቁልፍ ተቋማትና ይዞታዎች ላይ ጥቃት ፈጽመዋል” ሲል ፕሬስ ቲቪ አብዮታዊ ዘቡን ጠቅሶ ዘግቧል፡፡


ይህ የአየር ምድብ በበአሜሪካ ኃይሎች በኢራን ግዛት ላይ ጥቃቶችን ለመሰንዘር ያገለግል እንደነበር ተጠቁሟል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
አዳዲስ ዜናዎች
0