https://amh.sputniknews.africa/20260714/4642210.html
"የምዕራባውያን ልሂቃን አፍሪካ የትኛውንም ዓይነት ተፅዕኖ እንዲኖራት በፍጹም አይፈልጉም" – ደቡብ አፍሪካዊው ተንታኝ የተመድ ላይ የሰጡት አስተያየት
"የምዕራባውያን ልሂቃን አፍሪካ የትኛውንም ዓይነት ተፅዕኖ እንዲኖራት በፍጹም አይፈልጉም" – ደቡብ አፍሪካዊው ተንታኝ የተመድ ላይ የሰጡት አስተያየት
Sputnik አፍሪካ
"የምዕራባውያን ልሂቃን አፍሪካ የትኛውንም ዓይነት ተፅዕኖ እንዲኖራት በፍጹም አይፈልጉም" – ደቡብ አፍሪካዊው ተንታኝ የተመድ ላይ የሰጡት አስተያየት"ምዕራባውያን አፍሪካ ቋሚ መቀመጫ እንዲኖራት ምንም ዓይነት መሻት የላቸውም" ብለዋል። ይህም አኅጉሪቱ... 14.07.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-07-14T08:54+0300
2026-07-14T08:54+0300
2026-07-14T09:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/07/0e/4642057_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_bc255a9bbbce615128658b202e08d0d7.jpg
"የምዕራባውያን ልሂቃን አፍሪካ የትኛውንም ዓይነት ተፅዕኖ እንዲኖራት በፍጹም አይፈልጉም" – ደቡብ አፍሪካዊው ተንታኝ የተመድ ላይ የሰጡት አስተያየት"ምዕራባውያን አፍሪካ ቋሚ መቀመጫ እንዲኖራት ምንም ዓይነት መሻት የላቸውም" ብለዋል። ይህም አኅጉሪቱ "ፈጽሞ እንደ አጋር ታይታ ስለማታውቅ" ይልቁንም "መጥተው፣ ዘርፈው፣ ጥለው የሚሄዱባት የወርቅ ማዕድን" ተደርጋ ስለምትቆጠር እንደሆነ ኮንያ ማቶንሲ የሩሲያው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌ ላቭሮቭ በአራት የአፍሪካ አገራት ካደረጉት ጉብኝት ጋር በተያያዘ ለስፑትኒክ አፍሪካ በሰጡት አስተያየት አብራርተዋል።ሩሲያ አፍሪካ በተመድ የፀጥታው ምክር ቤት ውስጥ ውክልና እንዲኖራት የምታደርገው ጥረት፣ አኅጉሪቱ "ጠንካራ የደህንነት ኢኮኖሚ" እንዲኖራት ያላትን ፍላጎት የሚያንጸባርቅ መሆኑን ተንታኙ አከለዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
"የምዕራባውያን ልሂቃን አፍሪካ የትኛውንም ዓይነት ተፅዕኖ እንዲኖራት በፍጹም አይፈልጉም" – ደቡብ አፍሪካዊው ተንታኝ የተመድ ላይ የሰጡት አስተያየት
Sputnik አፍሪካ
"የምዕራባውያን ልሂቃን አፍሪካ የትኛውንም ዓይነት ተፅዕኖ እንዲኖራት በፍጹም አይፈልጉም" – ደቡብ አፍሪካዊው ተንታኝ የተመድ ላይ የሰጡት አስተያየት
2026-07-14T08:54+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/07/0e/4642057_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_b572a5e6abbc5b1e4a2e24c01e4bb1a9.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
"የምዕራባውያን ልሂቃን አፍሪካ የትኛውንም ዓይነት ተፅዕኖ እንዲኖራት በፍጹም አይፈልጉም" – ደቡብ አፍሪካዊው ተንታኝ የተመድ ላይ የሰጡት አስተያየት
08:54 14.07.2026 (የተሻሻለ: 09:04 14.07.2026) "የምዕራባውያን ልሂቃን አፍሪካ የትኛውንም ዓይነት ተፅዕኖ እንዲኖራት በፍጹም አይፈልጉም" – ደቡብ አፍሪካዊው ተንታኝ የተመድ ላይ የሰጡት አስተያየት
"ምዕራባውያን አፍሪካ ቋሚ መቀመጫ እንዲኖራት ምንም ዓይነት መሻት የላቸውም" ብለዋል። ይህም አኅጉሪቱ "ፈጽሞ እንደ አጋር ታይታ ስለማታውቅ" ይልቁንም "መጥተው፣ ዘርፈው፣ ጥለው የሚሄዱባት የወርቅ ማዕድን" ተደርጋ ስለምትቆጠር እንደሆነ ኮንያ ማቶንሲ የሩሲያው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌ ላቭሮቭ በአራት የአፍሪካ አገራት ካደረጉት ጉብኝት ጋር በተያያዘ ለስፑትኒክ አፍሪካ በሰጡት አስተያየት አብራርተዋል።
ሩሲያ አፍሪካ በተመድ የፀጥታው ምክር ቤት ውስጥ ውክልና እንዲኖራት የምታደርገው ጥረት፣ አኅጉሪቱ "ጠንካራ የደህንነት ኢኮኖሚ" እንዲኖራት ያላትን ፍላጎት የሚያንጸባርቅ መሆኑን ተንታኙ አከለዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X