አፍሪካውያን ዜጎች በአኅጉሪቱ ያለ ቪዛ በነፃነት እንዲንቀሳቀሱ ማድረግ ይገባል - የአቪዬሽን ባለሙያ

ሰብስክራይብ

አፍሪካውያን ዜጎች በአኅጉሪቱ ያለ ቪዛ በነፃነት እንዲንቀሳቀሱ ማድረግ ይገባል - የአቪዬሽን ባለሙያ

አጀንዳ 2063 እውን ለመድረግ አንድ ወጥ የአፍሪካ ፓስፖርት በአኅጉሪቱ እንዲኖር መሥራት ይገባል ሲሉ ኡጋንዳዊው የአቪዬን ተንታኝ እና ፓይለት ደሬክ ንሴኮ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል፡፡

''በአኅጉሪቱ እንዲኖሩ የታሰቡ የአፍሪካ ነፃ ገበያም ሆነ አንድ ወጥ የአየር ትራንስፖርት ገበያ ለማቀላጠፍ አንድ ወጥ የአፍሪካ ፓሰፖርት ሊኖር ግድ ነው።''

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0