የአፍሪካ የአየር ትራንስፖርት ዘርፍ በአቪዬሽን ልቀት ምክንያት በሚወጡ ሕግጋት ጫና ሊደርስበት አይገባም - ኡጋንዳዊው ባለሙያ

ሰብስክራይብ

የአፍሪካ የአየር ትራንስፖርት ዘርፍ በአቪዬሽን ልቀት ምክንያት በሚወጡ ሕግጋት ጫና ሊደርስበት አይገባም - ኡጋንዳዊው ባለሙያ

የአፍሪካ አቪዬሽን ለዓለም አቀፉ የአየር ንብረት ለውጥ ያለው አስተዋጽኦ አነስተኛ በመሆኑ ፍትሐዊ ያለሆነ ክፍያ መጠየቅ የለበትም ሲሉ የአቬሽን ተንታኝ እና ፓይለት ደሬክ ንሴኮ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል፡፡

ባለሙያው "የአፍሪካ የአየር ትራንስፖርት ገበያ ከጠቅላላው የዓለም አቀፍ የአየር ትራንስፖርት ገበያ ውስጥ ድርሻው 2% ብቻ ነው። [...] ስለሆነም፣ እኛም እንደ ቀረው ዓለም እኩል ከፍተኛ የገንዘብ ክፍያ እንድንከፍል መገደዳችን ፍትሐዊ አይደለም።" ብለዋል፡፡

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0