ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ላም ከነጥገቷ እና ፈረስ በስጦታ ተበረከተላቸው

ሰብስክራይብ

#viral | ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ላም ከነጥገቷ እና ፈረስ በስጦታ ተበረከተላቸው

ጠቅላይ ሚኒስትሩ በትንናንትናው ዕለት በደብረ ማርቆስ ከተማ የንጉሥ ተክለ ሃይማኖት አውሮፕላን ማረፊያ መርቀው ሥራ ባስጀመሩበት ወቅት ከአካባቢው ማኅበረሰብ ልዩ ገጸ በረከት ተቀብለዋል።

በአክብሮት ምስጋና ስጦታቸውን የተቀበሉ ዐቢይ “እኛ ወደዚ ማምጣት ሲገባን፤ ከዚህ ሰብስበን ልንሄድ ነው” በማለት በዙሪያቸው የነበሩትን ፈገግ አሰኝተዋል፡፡

ከማኅበራዊ ሚዲያ የተገኘ ቪዲዮ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0