የአዲስ አበባ የሕዝብ ትራንስፖርት አውቶቡስ ቁጥር 1,628 ደርሷል፤ የ500 አውቶቡሶች ግዢ በሂደት ላይ ነው - ከንቲባ አዳነች አቤቤ

ሰብስክራይብ

የአዲስ አበባ የሕዝብ ትራንስፖርት አውቶቡስ ቁጥር 1,628 ደርሷል፤ የ500 አውቶቡሶች ግዢ በሂደት ላይ ነው - ከንቲባ አዳነች አቤቤ

የብዙሃን ትራንስፖርት ሽፋንን ከ9 በመቶ ወደ 41 በመቶ ማደጉንም ከንቲባዋ፣ ለታዊ የተሳፋሪዎች ቁጥር 4.19 ሚሊዮን መድረሱን የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት የ2018 በጀት ዓመት ማጠቃለያ ላይ ለምክር ቤቱ ባቀረቡት ማብራሪያ ላይ ተናግረዋል፡፡

የትራንስፖርት ዘርፉን በቴክኖሎጂ ከመደገፍ አኳያ፤ የስምሪት ቁጥጥር፣ የትራፊክ ቅጣት ክፍያ፣ እንዲሁም 36 የሚሆኑ ዋና ዋና የአሽከርካሪና ተሽከርካሪ አገልግሎቶች በዲጂታል ስርዓት እንዲሰጡ ተደርጓል ማለታቸውን የከተማዋ ኮሙኒኬሽን አስታውቋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0