የሩሲያ ጦር ጥቃት በዩክሬን ኦዴሳ ወደብ ሁለት የመጓጓዣ ጀልዎችን እና አንድ የኮንቴይነር መርከብ አወደመ
10:43 13.07.2026 (የተሻሻለ: 10:44 13.07.2026)

© telegram sputnik_ethiopia
ሰብስክራይብ
የሩሲያ ጦር ጥቃት በዩክሬን ኦዴሳ ወደብ ሁለት የመጓጓዣ ጀልዎችን እና አንድ የኮንቴይነር መርከብ አወደመ
የሩሲያ ኃይሎች ሌሊቱን በቼርኖሞርስክ ወደብ ላይ በፈጸሙት ጥቃት፣ ለዩክሬን ጦር አቅርቦት ለማድረስ ያገለግሉ የነበሩ ሁለት የመጓጓዣ ጀልባን እና አንድ የኮንቴይነር መርከብ መቷል።
በተጨማሪም የሚከተሉት ወድመዋል፦
▪ የነዳጅ እና ዘይት ማጠራቀሚያ ታንኮች፣
▪ የፓምፕ ጣቢያ፣
▪ የጥይት እና ሚሳኤል ማከማቻ፣
▪ "ሾስትካ" (ፕሮጀክት 416) የተሰኘችው ሰብሳቢ መርከብ እና
▪ በራሳቸው የሚንቀሳቀሱ የውሃ ውስጥ ድሮኖችን ለማከማቸት እና ለማስወንጨፍ የሚያገለግል ተንሳፋፊ መርከብ ማቆሚያ ይገኙበታል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X