https://amh.sputniknews.africa/20260712/4627653.html
ለመሬት መንቀጥቀጥ ተጎጂዎች የሚሆን ሁለተኛ ዙር የሩሲያ እርዳታ ቬንዙዌላ ደረሰ
ለመሬት መንቀጥቀጥ ተጎጂዎች የሚሆን ሁለተኛ ዙር የሩሲያ እርዳታ ቬንዙዌላ ደረሰ
Sputnik አፍሪካ
በመሬት መንቀጥቀጥ ተጎጂዎች የሚሆን ሁለተኛ ዙር የሩሲያ እርዳታ ቬንዙዌላ ደረሰአውሮፕላኑ ምግብ፣ ብርድ ልብሶች እና መሠረታዊ ቁሳቁሶችን ያካተተ 25 ቶን ሰብዓዊ እርዳታ የጫነ ሲሆን፣ በአውሮፕላን ማረፊያ ሲደርስ በቬንዙዌላ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር እና... 12.07.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-07-12T19:44+0300
2026-07-12T19:44+0300
2026-07-12T20:16+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/07/0c/4627500_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_8bd94ae15881b2f801cca0f8cfb4bfea.jpg
በመሬት መንቀጥቀጥ ተጎጂዎች የሚሆን ሁለተኛ ዙር የሩሲያ እርዳታ ቬንዙዌላ ደረሰአውሮፕላኑ ምግብ፣ ብርድ ልብሶች እና መሠረታዊ ቁሳቁሶችን ያካተተ 25 ቶን ሰብዓዊ እርዳታ የጫነ ሲሆን፣ በአውሮፕላን ማረፊያ ሲደርስ በቬንዙዌላ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር እና በሩሲያ አምባሳደር አቀባበል ተደርጎለታል። ከቀናት በፊት በተላከው የመጀመሪያው አውሮፕላን ሌላ 10 ቶን እርዳታ መድረሱ ይታወሳል።የቅርብ ጊዜ ይፋዊ መረጃዎች እንደሚያመለክቱት፣ በቬንዙዌላ የተከሰተው ይህ አደጋ የ4,333 ሰዎችን ሕይወት የቀጠፈ ሲሆን 16,740 ሰዎችን ደግሞ ለአካል ጉዳት ዳርጓል፤ በተጨማሪም 18,437 ሰዎች በጊዜያዊ መጠለያዎች ውስጥ ይገኛሉ።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
በመሬት መንቀጥቀጥ ተጎጂዎች የሚሆን ሁለተኛ ዙር የሩሲያ እርዳታ ቬንዙዌላ ደረሰ
Sputnik አፍሪካ
በመሬት መንቀጥቀጥ ተጎጂዎች የሚሆን ሁለተኛ ዙር የሩሲያ እርዳታ ቬንዙዌላ ደረሰ
2026-07-12T19:44+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/07/0c/4627500_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_42b9fe3703600bc591a5c3db97150f1e.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ለመሬት መንቀጥቀጥ ተጎጂዎች የሚሆን ሁለተኛ ዙር የሩሲያ እርዳታ ቬንዙዌላ ደረሰ
19:44 12.07.2026 (የተሻሻለ: 20:16 12.07.2026) በመሬት መንቀጥቀጥ ተጎጂዎች የሚሆን ሁለተኛ ዙር የሩሲያ እርዳታ ቬንዙዌላ ደረሰአውሮፕላኑ ምግብ፣ ብርድ ልብሶች እና መሠረታዊ ቁሳቁሶችን ያካተተ 25 ቶን ሰብዓዊ እርዳታ የጫነ ሲሆን፣ በአውሮፕላን ማረፊያ ሲደርስ በቬንዙዌላ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር እና በሩሲያ አምባሳደር አቀባበል ተደርጎለታል። ከቀናት በፊት በተላከው የመጀመሪያው አውሮፕላን ሌላ 10 ቶን እርዳታ መድረሱ ይታወሳል።
የቅርብ ጊዜ ይፋዊ መረጃዎች እንደሚያመለክቱት፣ በቬንዙዌላ የተከሰተው ይህ
አደጋ የ4,333 ሰዎችን ሕይወት የቀጠፈ ሲሆን 16,740 ሰዎችን ደግሞ ለአካል ጉዳት ዳርጓል፤ በተጨማሪም 18,437 ሰዎች በጊዜያዊ መጠለያዎች ውስጥ ይገኛሉ።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |
መተግበሪያ | X